Search

E-BOOKS E AUDIOLIVROS GRATUITOS

Hereges.

Amárico 25

የኢዮርብዓምን ሐጢያቶች የተከተሉ መናፍቃን (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238057 | Páginas 275

Baixe eBooks e audiolivros GRÁTIS

Escolha seu formato de arquivo preferido e faça o download com segurança em seu dispositivo móvel, PC ou tablet para ler e ouvir as coleções de sermões a qualquer hora e em qualquer lugar. Todos os eBooks e audiolivros são totalmente gratuitos.

Você pode ouvir o audiolivro através do player abaixo. 🔻
Tenha um livro em brochura
Compre um livro em brochura na Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. በእግዚአብሄር ፊት መናፍቃን እነማን ናቸው? (1ኛ ነገሥት 11፡1-13) 
2. በራሳቸው የአስተሳሰብ መዋቅር ውስጥ ሆነው በኢየሱስ የሚያምኑ ክርስቲያኖች እነማን ናቸው? (1ኛ ነገሥት 12፡25-33) 
3. የስጋን መሻቶች መከተል ወዲያውኑ መናፍቅ ያደርጋችኋል (1ኛ ነገሥት 12፡1-18) 
4. አሁን የምታምኑት በየትኛው ወንጌል ነው? (1ኛ ነገሥት 13፡33-34) 
5. እግዚአብሄርን በገንዘብ የተኩ የዘመኑ ክርስቲያኖች በእግዚአብሄር ፊት ጣዖት አምላኪዎች ናቸው (1ኛ ነገሥት 11፡1-13) 
6. እግዚአብሄር መናፍቃኖችን የሚያድነው እንዴት ነው? (1ኛ ነገሥት 19፡1-21) 
7. አጥማቂው ዮሐንስ የሰው ዘር ሁሉ ወኪል እንደሆነ ማመን አለባችሁ (ማቴዎስ 11፡1-19) 
8. እግዚአብሄር የሚረግማቸው ሰባት ዓይነት ሰዎች (ማቴዎስ 23፡1-36) 
9. ክፉውን ውሃ በጨው መፈወስ (2ኛ ነገሥት 2፡19-22) 
 
ዛሬ ክርስቲያኖች ጌታ ያበጀውና የሰጠን የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እውነት ምን እንደሆነ አያውቁም፡፡ ስለዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሳይሆን በክርስትና ትምህርቶች ማመናቸውን ቀጥለዋል፡፡ በዚያ ምክንያት በኢየሱስ ላይ እምነት እንዳላቸው ቢናገሩም እውነቱ የወርቅ ጥጆችን በመከተልና በማመን መቀጠላቸው ነው፡፡ በክርስትና ውስጥ የወርቅ ጥጆችን አምላክ አድርገው የሚሰግዱ ሰዎችን ለይተን ማወቅ አለብን፡፡ በእውነት አምላክ ፊት በመቅረብም ለእግዚአብሄር ጽድቅ መስዋዕቶችን ማቅረብ አለብን፡፡ እግዚአብሄር በደስታ የሚቀበለው መስዋዕት ሰዎች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የሐጢያት ስርየትን ከተቀበሉ በኋላ በእምነት በሚያቀርቡት የጽድቅ መስዋዕት ነው፡፡
Mais

Livros relacionados a esse título

The New Life Mission

Participe da nossa pesquisa

Como você ficou sabendo sobre nós?