Search

E-BOOKS E AUDIOLIVROS GRATUITOS

O Evangelho Segundo Mateus.

Amárico 32

በማቴዎስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅵ) - ምርጥ ሕይወት የተሰጣቸው እነማን ናቸው?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238422 | Páginas 275

Baixe eBooks e audiolivros GRÁTIS

Escolha seu formato de arquivo preferido e faça o download com segurança em seu dispositivo móvel, PC ou tablet para ler e ouvir as coleções de sermões a qualquer hora e em qualquer lugar. Todos os eBooks e audiolivros são totalmente gratuitos.

Você pode ouvir o audiolivro através do player abaixo. 🔻
Tenha um livro em brochura
Compre um livro em brochura na Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 25
1. እነዚያ ጻድቃን የሚነቁበትና ወንጌልን የሚያሰራጩበት ጊዜው አሁን ነው (ማቴዎስ 25፡1-12) 
2. በእርሱ ቀኝ የሚቆሙት ሰዎች (ማቴዎስ 25፡31-46) 
3. በጌታ ቤተክርስቲያን ውስጥ ላሉ ጻድቃኖች የተደረገው ለጌታ የተደረገ ነው (ማቴዎስ 25፡31-46) 
4. በእግዚአብሄር አምሳል ላሉ ሰዎች የተሠራ ሥራ በእርግጥ ለአምላክ የተደረገ ነው (ማቴዎስ 25፡31-46) 
5. ወንጌልን መስበክ ግዴታችን ነው (ማቴዎስ 25፡31-46) 

ምዕራፍ 26
1. በአልባስጥሮስ ብልቃጥ ውስጥ ያለውን ሽቱ ለጌታ ስጡ (ማቴዎስ 26፡1-29) 
2. ክብር የሆነውን ጌታን የማገልገል ሥራ ሥሩ (ማቴዎስ 26፡6-13) 
3. እግዚአብሄር የሰጠውን የውሃና የመንፈስ ወንጌል በትጋት አገልግሉ (ማቴዎስ 26፡20-29) 
4. የአዲስ ኪዳን ደም (ማቴዎስ 26፡26-28) 
5. ያለንን ሁሉ ለወንጌል እንጠቀም (ማቴዎስ 26፡17-29) 

ምዕራፍ 27
1. የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ተቀደደ (ማቴዎስ 27፡45-54) 
 
ምዕራፍ 28
1. የደቀ መዝሙርነት ሕይወት (ማቴዎስ 28፡11-20) 
2. ‹‹እነሆ እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ›› (ማቴዎስ 28፡16-20) 
3. ፈራጅ ሆኖ የሚመጣው ጌታ (ማቴዎስ 28፡16-20) 
 
እኛ እያሰራጨነው ባለነው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግም የተወለዱ በርካታ አዳዲስ ክርስቲያኖች በመላው አለም አሉ፡፡ እኛ በእርግጥም ለእነርሱ የሕይወት እንጀራን ልንመግብ እንናፍቃለን፡፡ ነገር ግን ከእኛ በጣም ርቀው ያሉ በመሆናቸው በእውነተኛው ወንጌል ከእነርሱ ጋር ሕብረት ማድረግ አስቸጋሪ ነው፡፡
ስለዚህ የእነዚህን የነገስታት ንጉስ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቦች መንፈሳዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ደራሲው በኢየሡስ ክርስቶስ ቃል በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት የተቀበሉ ሰዎች እምነታቸውን ለመከላከልና መንፈሳዊ ሕይወታቸውን ለመደገፍ ንጹሕ የሆነውን የእርሱን ቃል መመገብ እንዳለባቸው ይናገራል፡፡ በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ስብከቶች መንፈሳዊ ዕድገታቸውን ለማነጽ ሲባል ዳግም የተወለዱትን የሚመግቡ ትኩስ የሕይወት እንጀራ ሆነው ተዘጋጅተዋል፡፡
እግዚአብሄር በቤተክርስቲያኑና በአገልጋዮቹ አማካይነት ይህንን የሕይወት እንጀራ በማቅረብ ይቀጥላል፡፡ የእግዚአብሄር በረከቶች ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል ዳግም በተወለዱና ከእኛም ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ መንፈሳዊ ሕብረት እንዲኖራቸው ከሚሹ ሰዎች ሁሉ ጋር ይሁኑ፡፡
Mais
The New Life Mission

Participe da nossa pesquisa

Como você ficou sabendo sobre nós?