Search

БЕСПЛАТНЫЕ ЭЛЕКТРОННЫЕ КНИГИ И АУДИОКНИГИ

Проповеди для тех, кто стали нашими сотрудниками

Амхарский 57

አጋር ሰራተኞቻችን ለሚሆኑ የቀረቡ ስብከቶች (I)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928260317 | Страницы 321

Скачайте электронные книги и аудиокниги БЕСПЛАТНО

Выберите предпочтительный формат файла и безопасно загрузите на мобильное устройство, ПК или планшет, чтобы читать и слушать коллекции проповедей в любое время и в любом месте. Все электронные книги и аудиокниги совершенно бесплатны.

Вы можете прослушать аудиокнигу через плеер ниже. 🔻
Приобретите печатную книгу
Купите печатную книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. በዚህ በመጨረሻው ዘመን የሕይወትን እንጀራ የሚያካፍሉ ሰዎች የተባረኩ ናቸው (ማቴዎስ 24፡32-51) 
2. በጠበበው ደጅ ግቡ (ማቴዎስ 7፡13-27) 
3. የተታለሉ ልጆችን በወንጌል ብርሃን አብሩ (ኢሳይያስ 1፡21-31) 
4. እግዚአብሄር የዓለምን ሐጢያት ደምስሶዋል (ኢሳይያስ 1፡10-18)
5. አስመሳዩ ክርስትና የተመሠረተው እንዴት ነበር? (1ኛ ነገሥት 11፡26-40) 
6. የክርስቶስ ጽድቅ፡ ፍጹም አስፈላጊ (ሮሜ 8፡1-11) 
7. ንስሐ ግቡና ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ (ማቴዎስ 4፡12-25) 
8. የእግዚአብሄር ቃል (ዮሐንስ 1፡1-14)
9. እኛ ቡራኬዎችን ተቀብለናል! (ማቴዎስ 5፡1-16) 
10. ኖህ በጌታ እግዚአብሄር ዓይኖች ፊት ጸጋን አገኘ (ዘፍጥረት 6፡1-22) 
11. የወንጌል ሰባኪ ተግባራቶች (ማቴዎስ 13፡1-23) 
12. ፍጹም የሆነ ሕይወት የምንመራበትን ቀን ተስፋ ማድረግ (ሮሜ 8፡18-28)

ይህ መጽሐፍ አብረውን ያሉትን አጋር ሰራተኞችና ቅዱሳኖችን ለመምራትና እውነተኛ የእግዚአብሄር አገልጋይ በመሆንም እንዴት ሕይወትን እንደሚኖሩ ለማሳየት የተጻፈ የስብከቶች ስብስብ ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ይህ መጽሐፍ ‹‹አጋር ሰራተኞቻችን ለሚሆኑ የቀረቡ ስብከቶች›› የሚል ርዕስ ተሰጥቶታል፡፡
እኔ የግል ፍላጎቶቼን ትቼ በእምነት ውስጥ ካሉ አጋር ሰራተኞቻችን፣ በክርስቶስ ጽድቅ ከሙሉ ልቦቻቸው ከሚያምኑ ሰዎች ጋር ሕብረትን ለመካፈል ከልቤ እሻለሁ፡፡ ይህንን በተጨባጭ የምሻው እኛ የተገናኘነው በጌታ ጽድቅ እምነት ስለሆነና እነርሱም ደግሞ አሁን ይህንን እየሰበኩ ስለሆነ ነው፡፡
Читать ещё
Бесплатная печатная книга
Добавить книги в корзину.

Книги, похожие на эту

The New Life Mission

Пройдите наш опрос

Как вы узнали о нас?