Search

БЕСПЛАТНЫЕ ЭЛЕКТРОННЫЕ КНИГИ И АУДИОКНИГИ

Послание Апостола Павла к галатам

Амхарский 17

በገላትያ ላይ የተሰጡ ስብከቶች - ከ ስጋዊ ግርዘት ወደ ንስሐ ትምህርት (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209804 | Страницы 415

Скачайте электронные книги и аудиокниги БЕСПЛАТНО

Выберите предпочтительный формат файла и безопасно загрузите на мобильное устройство, ПК или планшет, чтобы читать и слушать коллекции проповедей в любое время и в любом месте. Все электронные книги и аудиокниги совершенно бесплатны.

Вы можете прослушать аудиокнигу через плеер ниже. 🔻
Приобретите печатную книгу
Купите печатную книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 4
1. እኛ ፈጽሞ ሞትን የማንቀምስ በዘላለም ሕይወት የምንደሰት ሰዎች ነን (ገላትያ 4፡1-11) 
2. እናንተና እኔ አብርሃም የነበረው ያንኑ ዓይነት እምነት አለን? (ገላትያ 4፡12-31) 
3. ደግማችሁ ወደ ደካማዎቹና ወደተናቁት የዓለም ነገሮች አትመለሱ (ገላትያ 4፡1-11) 
4. እኛ የእግዚአብሄር ወራሾች ነን (ገላትያ 4፡1-11) 

ምዕራፍ 5
1. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ታምናችሁ በክርስቶስ ኑሩ (ገላትያ 5፡1-16) 
2. በፍቅር የሚሰራው እምነት ያለው ውጤት (ገላትያ 5፡1-6) 
3. በመንፈስ ቅዱስ መሻቶች መሰረት ኑሩ (ገላትያ 5፡7-26) 
4. የመንፈስ ቅዱስ መሻቶችና የሥጋ መሻቶች (ገላትያ 5፡13-26) 
5. በመንፈስ ቅዱስ መሻት ተመላለሱ (ገላትያ 5፡16-26) 
6. የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ (ገላትያ 5፡15-26) 
7. ለከንቱ ክብር አትኑሩ፤ ነገር ግን የእግዚአብሄርን መንግሥት ክብር ፈልጉ (ገላትያ 5፡16-26) 

ምዕራፍ 6
1. የእግዚአብሄርን መልካም ሥራዎች ሁሉ አካፈሉ (ገላትያ 6:1-10) 
2. እኛ ራሳችን ስህተት መሆኑን ተገንዝበን የንስሐ ጸሎቶችን እምነት መጣል አለብን (ገላትያ 6:1-10) 
3. አንዳችን የሌላችንን ሸክም በመሸከም ጌታን እናገልግል (ገላትያ 6:1-10) 
4. ጌታ ያዳነን በመስቀል ላይ ባፈሰሰው በደሙ ብቻ ሳይሆን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌልም ነው (ገላትያ 6:11-18) 
5. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ትክክለኛ በሆነ መረዳት እንስበክ (ገላትያ 6:17-18) 
 
የዘመኑ ክርስትና ተራ ወደሆነ የአለም ሐይማኖት ተለውጦዋል፡፡ ዛሬ አብዛኞቹ ክርስቲያኖች በመንፈሳዊ እምነት ዳግም ስላልተወለዱ ሐጢያተኞች ሆነው ይኖራሉ፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት እስከ አሁን ድረስ የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ሳያውቁ በክርስቲያን ትምህርቶች ላይ ስለተደገፉ ነው፡፡
ስለዚህ የግርዘት አቀንቃኞችን መንፈሳዊ ስህተቶች የምታውቁበትና ከዚህ እምነት የምትርቁበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ የንስሐ ጸሎትን ተቃርኖዎች ልታውቁ ያስፈልጋችኋል፡፡ ከመቼውም ጊዜ በላይ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ጸንታችሁ የምትቆሙበት ጊዜ አሁን ነው፡፡
እስከ አሁን ድረስ በዚህ በእውነተኛው ወንጌል ካላመናችሁ አሁኑኑ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ወደ እኛ በመጣው አዳኛችን ልታምኑ ይገባችኋል፡፡ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እውነት በሚያምነው እምነት ሙሉ ክርስቲያኖች ልትሆኑ ይገባል፡፡
Читать ещё
Бесплатная печатная книга
Добавить книги в корзину.
The New Life Mission

Пройдите наш опрос

Как вы узнали о нас?