Search

БЕСПЛАТНЫЕ ЭЛЕКТРОННЫЕ КНИГИ И АУДИОКНИГИ

Послание Апостола Павла к ефесянам

Амхарский 27

በኤፌሶን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - እግዚአብሄር ለኤፌሶን ሰዎች በተጻፈው መልዕክት አማካይነት ምን እንደሚነግረን

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238194 | Страницы 434

Скачайте электронные книги и аудиокниги БЕСПЛАТНО

Выберите предпочтительный формат файла и безопасно загрузите на мобильное устройство, ПК или планшет, чтобы читать и слушать коллекции проповедей в любое время и в любом месте. Все электронные книги и аудиокниги совершенно бесплатны.

Вы можете прослушать аудиокнигу через плеер ниже. 🔻
Приобретите печатную книгу
Купите печатную книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
የኤፌሶን መልዕክት መግቢያ 
የደራሲው ምክረ ቃሎች 
 
1. የእግዚአብሄር ልጆች ወደ ኑባሬ የመጡት እንዴት ነው? (ኤፌሶን 1፡1-23) 
2. በእግዚአብሄር ዓይኖች መንፈሳዊው ማነው? (ኤፌሶን 1፡1-14) 
3. የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ምንድነች? (ኤፌሶን 1፡23) 
4. የኢየሱስ ክርስቶስ ጽድቅ ሁሉን በሁሉ ይሞላል (ኤፌሶን 1፡20-23) 
5. እግዚአብሄር በእርግጥ በጸጋው አድኖናል? (ኤፌሶን 2፡1-5) 
6. ኢየሱስ ሰላማችን ነው (ኤፌሶን 2፡14-22) 
7. ኢየሱስ ከእግዚአብሄር የለየንን የሐጢያት ግድግዳ አፍርሶታል (ኤፌሶን 2፡11-22)
8. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በመታመን በምስጋና እየኖርን ነውን? (ኤፌሶን 2፡1-7) 
9. መንፈሳዊ ሥራችሁን ሳታቋርጡ ሥሩ (ኤፌሶን 3፡1-21) 
10. የክርስቶስ ፍቅር በእያንዳንዱ ቅዱስ ሰው ልብ ውስጥ አለ (ኤፌሶን 3፡14-21) 
11. የእምነት ሕይወታችሁን በአንድ እምነትና ለአንድ ዓላማ ኑሩ (ኤፌሶን 4፡1-6
12. የእግዚአብሄርን ጸጋ ለብሰናል (ኤፌሶን 4፡1-16) 
13. የወንጌልን አገልግሎት መደገፋችን ለእኛ ምንኛ በረከት ነው! (ኤፌሶን 5፡1-17) 
14. በእግዚአብሄርና በእርሱ ቤተክርስቲያን መካከል ያለው ዝምድና (ኤፌሶን 5፡22-23) 
15. ጌታን ማገልገል በመንፈስ ቅዱስ የመሞላት መንገድ ነው (ኤፌሶን 5፡18-21) 
16. ክርስቶስን እንደምታገለግሉ አንዳችሁ ሌላውን አገልግሉ (ኤፌሶን 6፡1-9) 
 
ዛሬ እግዚአብሄር የራሱን ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በሚያምኑ አማኞች እምነት ላይ መስርቷል፡፡ የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የዳኑ ሰዎች ስብስብ ናት፡፡ ስለዚህ ልቦቻችሁ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ እምነት ካለው ያን ጊዜ እውነተኛ የእምነት ሕይወት መኖር ትችላላችሁ፡፡ እንዲህ ያለ የእምነት ሕይወት ሊገኝ የሚችለው በእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ውስጥ ብቻ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በጌታ መንግስት ውስጥ ለዘላለም እንድንኖር የሚያበቃን ይህ እምነት ብቻ ነው፡፡ በዚህ እምነት አማካይነት ከእግዚአብሄር አብ፤ ከኢየሱስ ክርስቶስና ከመንፈስ ቅዱስ የደህንነትን ፍቅርና የሰማይን መንፈሳዊ በረከቶች ሁሉ መቀበል አለብን፡፡
Читать ещё
The New Life Mission

Пройдите наш опрос

Как вы узнали о нас?