Search

БЕСПЛАТНЫЕ ЭЛЕКТРОННЫЕ КНИГИ И АУДИОКНИГИ

Евангелие от Марка

Амхарский 43

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅲ) - በልባችን የተቀበልነው የእምነት በረከት

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230068 | Страницы 327

Скачайте электронные книги и аудиокниги БЕСПЛАТНО

Выберите предпочтительный формат файла и безопасно загрузите на мобильное устройство, ПК или планшет, чтобы читать и слушать коллекции проповедей в любое время и в любом месте. Все электронные книги и аудиокниги совершенно бесплатны.

Вы можете прослушать аудиокнигу через плеер ниже. 🔻
Приобретите печатную книгу
Купите печатную книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. እውነተኛ እምነት ምንድነው? (ማርቆስ 11፡12-14, 19-24) 
2. እግዚአብሄርን ለማስደሰት በእምነት ኑሩ (ማርቆስ 11፡11-14, 20-24) 
3. በእርግጥ በእግዚአብሄር ጽድቅ ላይ ባለን እምነት እየተመላለስን ነውን? (ማርቆስ 11፡20-24) 
4. የተነሳው ኢየሱስ የሐጢያቶችን ስርየት የተቀበሉ ሁሉ አምላክ ነው (ማርቆስ 12፡18-27) 
5. እግዚአብሄር የሕያዋን አምላክ እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም (ማርቆስ 12፡18-27) 
6. አሁን እየኖርን ያለነው በምን ዓይነት ዘመን ላይ እንደሆነ እንገንዘብ (ማርቆስ 13፡1-27) 
7. ወንጌል ሊሰበክ የሚችለው ስናገለግለው ብቻ ነው (ማርቆስ 14፡3-9) 
8. የእግዚአብሄርን ወንጌል የምናገለግልበት ጊዜው አሁን ነው (ማርቆስ 14፡3-9) 
9. ስጋውን ብሉ፤ ደሙንም ጠጡ (ማርቆስ 14፡22-24፤ ዮሐንስ 6፡53-58) 
10. የሰዎች ሁሉ ንጉሥ ልክ እንደ በርባን አዳነን (ማርቆስ 15፡1-15) 
11. ኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ አምላክ እንደሆነ ታምናላችሁ? (ማርቆስ 15፡16-41) 
12. ጌታ እውነተኛ ደህንነትን ሰጥቶናል (ማርቆስ 16፡1-20) 
13. ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ (ማርቆስ 16፡14-18) 
14. ያመነ የተጠመቀም ይድናል (ማርቆስ 16፡14-20) 
 
የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በልብ በማመን የሐጢያቶች ስርየትና የእምነት በረከቶች የሚገኝበት የምህረት ቀን በዚህ አለም ላይ በየትኛውም አገር አይገኝም፡፡ ነገር ግን በአለም ላይ ከሚገኝ ከማንኛውም አገር ሕዝብ ጋር በጋራ ሊከበር የሚችል እጅግ ትልቅ በዓል ነው፡፡ ዛሬ የሐጢያቶቻችሁን ስርየት ልትወበሉ የምትችሉበት ቀን ነው፡፡ በመላው አለም ከሚኖሩ የእግዚአብሄር ሕዝቦች ጋር በሕብረት የሚከበር ብቸኛው የጋራ በዓል ነው፡፡
Читать ещё
The New Life Mission

Пройдите наш опрос

Как вы узнали о нас?