Search

БЕСПЛАТНЫЕ ЭЛЕКТРОННЫЕ КНИГИ И АУДИОКНИГИ

Евангелие от Луки

Арабский 46

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅲ) - እውነተኛው ተሐድሶ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን ሊጀመር አይገባውምን?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230136 | Страницы 294

Скачайте электронные книги и аудиокниги БЕСПЛАТНО

Выберите предпочтительный формат файла и безопасно загрузите на мобильное устройство, ПК или планшет, чтобы читать и слушать коллекции проповедей в любое время и в любом месте. Все электронные книги и аудиокниги совершенно бесплатны.

Вы можете прослушать аудиокнигу через плеер ниже. 🔻
Приобретите печатную книгу
Купите печатную книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ኢየሱስን በትክክል ለመገናኘት በመጀመሪያ አጥማቂውን ዮሐንስን መገናኘት አለባችሁ (ሉቃስ 1:67-80) 
2. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እመኑና እስከ መጨረሻው ድረስ አስከብሩት (ሉቃስ 2:36-40) 
3. ጌታን ብቻ አገልግሉ (ሉቃስ 4:1-15) 
4. አሁን ጻድቃን አዲስ ሕይወት መኖር አለባቸው (ሉቃስ 5:36-39) 
5. እኛ የ500 ዲናር ባለ ዕዳዎች ነን (ሉቃስ 7:36-50) 
6. ትክክለኛው የእምነት ሕይወት (ሉቃስ 7:36-50) 
7. የእምነት ውጤቶችና ሽልማቶች (ሉቃስ 8:4-10) 
8. በጌታ ሐይል የቆመው የደም ፍሰት (ሉቃስ 8:40-48) 
9. እግዚአብሄር የጸጋውን ሐይል የሚሰጠው ለማነው? (ሉቃስ 8:40-56) 
10. ራሳችሁን ካዱና ጌታን ተከተሉ (ሉቃስ 9:18-26) 
11. ወደዚህ ምድር የመጣችው የእግዚአብሄር መንግሥት (ሉቃስ 9:57-62) 
12. መዳን የምንችለው በኢየሱስ አማካይነት ብቻ ነው (ሉቃስ 10:25-37) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
Читать ещё
The New Life Mission

Пройдите наш опрос

Как вы узнали о нас?