Search

หนังสือ หนังสืออิเล็กทรอนิค
และหนังสือเสียงฟรี

วิวรณ์

ภาษาอัมมาริก 67

በልባችሁ ውስጥ ግራ መጋባትና ባዶነት ካለ የእውነትን ብርሃን ፈልጉ (I)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928261055 | หน้า 349

ดาวน์โหลดอีบุ๊กและหนังสือเสียงฟรี

เลือกรูปแบบไฟล์ที่คุณต้องการและดาวน์โหลดอย่างปลอดภัยไปยังมือถือ คอมพิวเตอร์ หรือแท็บเล็ตของคุณเพื่ออ่านและฟังชุดเทศนาได้ทุกที่ทุกเวลา อีบุ๊กและหนังสือเสียงทั้งหมดฟรีโดยสิ้นเชิง

คุณสามารถฟังหนังสือเสียงผ่านเครื่องเล่นด้านล่าง 🔻
เป็นเจ้าของหนังสือฉบับพิมพ์
ซื้อหนังสือฉบับพิมพ์บน Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ጌታ ከሐጢያቶች የሚያድነው ማንን ነው? (ሉቃስ 23፡32-43) 
2. የክርስቶስ ሙሽሪቶች መሆን የምንችለው እንዴት ነው? (ዮሐንስ 2፡1-11) 
3. የተለገሰን ደህንነት ከዓለማዊ ሐይማኖት ጋር ምንም የሚያገናኘው ነገር የለም (ዮሐንስ 4፡19-26) 
4. የተሰቀለው ኢየሱስ በሰው ዘር ሊታዘንለት አይገባውም (ሉቃስ 23፡26-31) 
5. የሰው ዘር ብቸኛው ተስፋ የተቀደሰው ዘር ነው (ኢሳይያስ 6፡1-13) 
6. ጌታ በጭራሽ ዳግመኛ እንዳንጠማ የሕይወትን ውሃ ሰጥቶናል (ዮሐንስ 4፡4-14) 
7. ልክ እንደ ደረቁ አጥንቶች በነበርን ጊዜ እግዚአብሔር ሕያው እስትንፋስን ተነፈሰብንና ወደ ሕይወት መለሰን (ሕዝቅኤል 37፡ 1-14) 
 
ይህ መጽሐፍ ዘግይቶ በተከሰተው ጥንታዊ ታሪክ ውስጥ የተፈጠረው የኒቅያውያን የሐይማኖት መግለጫ ምን ያህል በዛሬው ክርስትና ውስጥ መጥፎ ተጽዕኖ እንዳሳደረ ያብራራል፡፡
በዚህ ዘመን ዳግመኛ የመወለድን እውነት ለመገናኘት ጥቂት ጨምራችሁ ማጥናት አለባችሁ፡፡ እስከ አሁን ድረስ ስላመናችሁበትም የእምነት መግለጫ ይበልጥ በጥልቀት ማጥናት ያስፈልጋችኋል፡፡
አሁን ከኒቅያውያን የሐይማኖት መግለጫ ውስጥ የተገደፈውንና በአጥማቂው ዮሐንስ በኩል የሆነውን የኢየሱስ ጥምቀት ትርጉም ማወቅ አለባችሁ፡፡ በመሆኑም ይህ በልባችሁ ውስጥ እውነተኛ ደስታን ለመቀበል ዕድል ሊሆን ይገባል፡፡
አሁን ኢየሱስ በተቀበለው ጥምቀት ውስጥ ያለውን የውሃና የመንፈስ ወንጌል እውነተኛ ዋጋ ትገነዘባላችሁ፡፡ ኢየሱስ ከአጥማቂው ዮሐንስ የተቀበለው ጥምቀት ቃል ምን ያህል በነፍሳችሁ ላይ ተጽዕኖ እንደሳደረ ይበልጥ በጥልቀትና በግልጥ ወደ ማወቅ ትመጡና በእምነት ለእግዚአብሄር ክብርን ትሰጣላችሁ፡፡
เพิ่มเติม
The New Life Mission

ร่วมแบบสำรวจของเรา

คุณรู้จักเราได้อย่างไร?