Search

อีบุ๊กและหนังสือเสียงฟรี

ข่าวประเสริฐของน้ำและพระวิญญาณ

ภาษาอัมมาริก-ภาษาสวีดิช 1

[አማርኛ-Svenska] በውኑ በውሃውና በመንፈሱ ዳግም ተወልዳችኋልን? [አዲስ የተሻሻለ ትርጉም]-HAR DU SANNERLIGEN BLIVIT FÖDD PÅ NYTT AV VATTEN OCH DEN HELIGE ANDEN? [Ny reviderad utgåva]

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928225491 | หน้า 815

ดาวน์โหลดอีบุ๊กและหนังสือเสียงฟรี

เลือกรูปแบบไฟล์ที่คุณต้องการและดาวน์โหลดอย่างปลอดภัยไปยังมือถือ คอมพิวเตอร์ หรือแท็บเล็ตของคุณเพื่ออ่านและฟังชุดเทศนาได้ทุกที่ทุกเวลา อีบุ๊กและหนังสือเสียงทั้งหมดฟรีโดยสิ้นเชิง

คุณสามารถฟังหนังสือเสียงผ่านเครื่องเล่นด้านล่าง 🔻
เป็นเจ้าของหนังสือฉบับพิมพ์
ซื้อหนังสือฉบับพิมพ์บน Amazon
ማውጫ
 
ክፍል አንድ — ስብከቶች
1. ለመዳን አስቀድመን ስለ ኃጢአቶቻችን ማወቅ አለብን (ማርቆስ 7፡8-9፣ 20-23)
2. ሰዎች ኃጢአተኞች ሆነው የተወለዱ ናቸው (ማርቆስ 7፡20-23)
3. ነገሮችን በሕጉ መሠረት ብናደርግ ሕጉ ሊያድነን ይችላልን? (ሉቃስ 10፡25-30) 
4. ዘላለማዊው ቤዛነት (ዮሐንስ 8፡1-12)
5. የኢየሱስ ጥምቀት እና የኃጢአቶች ማስተስረያ (ማቴዎስ 3፡13-17)
6. ኢየሱስ ክርስቶስ የመጣው በውሃ፣ በደምና በመንፈስ ቅዱስ ነው (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-12)
7. የኢየሱስ ጥምቀት ለኃጢአተኞች የድኅነት እውነተኛ ምሳሌ ነው (1ኛ ጴጥሮስ 3፡20-22)
8. የተትረፈረፈው ቤዛነት ወንጌል (ዮሐንስ 13፡1-17)
 
ክፍል ሁለት — አባሪ
1. ተጨማሪ ማብራሪያ
2. ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
 
(Amharic)
የዚህ መጽሐፍ ዋና ርዕሰ ጉዳይ “በውሃና በመንፈስ እንደገና መወለድ” ነው። በዚህ መጽሐፍ ዋና ርዕሰ ጉዳይ ላይ ኦሪጂናል ነው። በሌላ አባባል፣ ይህ መጽሐፍ እንደገና መወለድ ምን እንደሆነና በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት በውሃና በመንፈስ እንዴት እንደገና እንደምንወለድ በግልጽ ይነግረናል። ውሃው በዮርዳኖስ የኢየሱስን ጥምቀት ይወክላል እንዲሁም መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው ሁሉም ኃጢአታችን ወደ ኢየሱስ የተላለፈው በመጥምቁ ዮሐንስ በተጠመቀ ጊዜ ነው። ዮሐንስ የሰው ዘር ሁሉ ተወካይና የሊቀ ካህኑ የአሮን ዘር ነበር። አሮን በኃጢአት የማስተስረያ ቀን እጆቹን በተለቀቀው ፍየል ራስ ላይ በመጫን የእስራኤላውያንን ዓመታዊ ኃጢአት ሁሉ ወደ እሱ አሳልፎ ሰጠ። ይህ መስዋዕት ሊመጣ ያለው የበጎ ነገር ጥላ ነው። የኢየሱስ ጥምቀት የእጅ መጫን ምልክት ነው። ኢየሱስ በዮርዳኖስ በእጅ መጫን መልክ ተጠመቀ። ስለዚህ በጥምቀቱ የዓለምን ኃጢአት ሁሉ ወሰደና ስለ ኃጢአቱ ለመክፈል ተሰቀለ። ነገር ግን አብዛኛዎቹ ክርስቲያኖች ኢየሱስ በዮርዳኖስ በመጥምቁ ዮሐንስ ለምን እንደተጠመቀ አያውቁም። የኢየሱስ ጥምቀት የዚህ መጽሐፍ ቁልፍ ቃልና የውሃና የመንፈስ ወንጌል የማይነጠል ክፍል ነው። በኢየሱስ ጥምቀትና በመስቀሉ በማመን ብቻ እንደገና መወለድ እንችላለን።
 
(Swedish)
Denna titels huvudämne är “att bli född på nytt av vatten och den helige Anden”. Den har originalitet i ämnet. Med andra ord berättar denna bok tydligt för oss vad det innebär att bli född på nytt och hur man blir född på nytt av vatten och den helige Anden i strikt överensstämmelse med Bibeln. Vattnet symboliserar Jesu dop i Jordan och Bibeln säger att alla våra synder överfördes till Jesus när Han döptes av Johannes Döparen. Johannes var representant för hela mänskligheten och en ättling till Aron, översteprästen. Aron lade sina händer på Asasels huvud och överförde alla israeliternas årliga synder på den på försoningsdagen. Det är en skugga av det goda som skulle komma. Jesu dop är förebilden för handpåläggningen. Jesus döptes i form av handpåläggning vid Jordan. Så Han tog på sig alla världens synder genom sitt dop och korsfästes för att betala för synderna. Men de flesta kristna vet inte varför Jesus döptes av Johannes Döparen i Jordan. Jesu dop är nyckelordet i denna bok och den oumbärliga delen av evangeliet om vattnet och den helige Anden. Vi kan bli födda på nytt endast genom att tro på Jesu dop och Hans kors.
 
 Next 
Amharic 2: ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
 
Swedish 2: ÅTERVÄND TILL EVANGELIET AV VATTEN OCH ANDE
ÅTERVÄND TILL EVANGELIET AV VATTEN OCH ANDE
เพิ่มเติม

หนังสือที่เกี่ยวข้องกับชื่อนี้

The New Life Mission

ร่วมแบบสำรวจของเรา

คุณรู้จักเราได้อย่างไร?