Search

หนังสือ หนังสืออิเล็กทรอนิค
และหนังสือเสียงฟรี

ข่าวประเสริฐตามลูกา

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - መንፈሳዊው ሕይወት ምንድነው?
  • ISBN9788928230143
  • หน้า313

ภาษาอัมมาริก 45

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - መንፈሳዊው ሕይወት ምንድነው?

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. የማርያምን እምነት በቅርበት ተመልከቱት (ሉቃስ 1፡26-38) 
2. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ለመፈጸም የተላከው አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡57-80)
3. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሚያምኑ አማኞች ሰማይን የራሳቸው ያደርጉታል (ሉቃስ 1፡24-38)
4. እግዚአብሄር ለደህንነታችን ያዘጋጃቸው ኢየሱስና አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡123)
5. የጌታን ጽድቅ ተከተሉ (ሉቃስ 1፡1-25) 
6. የምስኪኖች አዳኝ የሆነው ኢየሱስ (ሉቃስ 1፡1-17) 
7. አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡1-16) 
8. እግዚአብሄር ደህንነታችንን አስቀድሞ አቀደ (ሉቃስ 1፡24-38) 
9. በእግዚአብሄር ቃል አማካይነት የኢየሱስን ጽድቅ በትክክል ማወቅና ማመን አለብን (ሉቃስ 1፡39-55) 
10. ከእግዚአብሄር ጋር መመላለስ ማለት ምን ማለት ነው? (ሉቃስ 2፡40-52) 
11. ራሳችሁን እንደ ሐጢያተኛ ተቀበሉ ከዚያም… (ሉቃስ 3፡1-17) 
12. ኢየሱስ አምላክ መሆኑን በማወቅ ታምናላችሁን? (ሉቃስ 4፡16-30) 
13. ጌታ የሰጠው ደህንነት ወሰን የለሽ ነው (ሉቃስ 5፡1-11) 
14. ሐጢያተኞችን ከሐጢያት ያዳነው ኢየሱስ (ሉቃስ 5፡27-32) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
ดาวน์โหลดหนังสืออิเล็กทรอนิค
PDF EPUB