Search

คำถามที่พบบ่อยเกี่ยวกับความเชื่อของคริสเตียน

เรื่องที่ 1 : การเกิดใหม่โดยน้ำและพระวิญญาณ

1-18. በኢየሱስ ስናምን ምን እናገኛለን? 

① እኛ የሐጢያቶቻችንን ስርየት ተቀብለን ጻድቃን ሆነናል፡፡ የሐጢያቶቻችንን ስርየት በማግኘት ቅዱሳን እንሆናለን፡፡ (ሮሜ 8፡1-2)  
② የእርሱን መንፈስና የዘላለም ሕይወትም ተቀብለናል፡፡ (የሐዋርያት ሥራ 2፡38፤ 1ኛ ዮሐንስ 5፡11-12) 
③ የእግዚአብሄር ልጆች የምንሆንበትን ሥልጣን ተቀብለናል፡፡ (ዮሐንስ 1፡12) 
④ ወደ እግዚአብሄር መንግሥት መንግሥተ ሰማያት የመግባት ዕድል አግኝተናል፡፡ (ዮሐንስ ራዕይ ምዕራፍ 21-22) 
⑤ የእግዚአብሄርን በረከቶች ሁሉ ተቀብለናል፡፡ (ኤፌሶን 1፡3-23) 
The New Life Mission

ร่วมแบบสำรวจของเรา

คุณรู้จักเราได้อย่างไร?