Search

คำถามที่พบบ่อยเกี่ยวกับความเชื่อของคริสเตียน

เรื่องที่ 1 : การเกิดใหม่โดยน้ำและพระวิญญาณ

1-20. የእግዚአብሄር እውነተኛ ቤተክርስቲያን ምንድናት?

የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በኢየሱስ ጥምቀትና ደም በክርስቶስ የዳኑና የተቀደሱ ጻድቃን ሰዎች ተሰብስበው እግዚአብሄርን የሚያመልኩባት ስፍራ ነች፡፡ (1ኛ ቆሮንቶስ 1፡2) በኤፌሶን 4፡5 ላይ እንደተመዘገበው እውነተኛዋ የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ምዕመናኖች ሁሉ ‹‹አንድ ጌታ፣ አንድ እምነት፣ አንዲት ጥምቀት፣ አንድ አምላክና የሁሉ አባት›› የሆነውን የሚያምኑበት ስፍራ ነች፡፡