Search

БЕЗКОШТОВНІ ЕЛЕКТРОННІ КНИГИ ТА АУДІОКНИГИ

Перший лист Івана

Амхарська 15

የፖል ሲ. ጆንግ መንፈሳዊ ዕድገት ቁጥር 4 - የመጀመሪያይቱ የዮሐንስ መልዕክት (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209736 | Сторінки 350

Завантажте електронні книги та аудіокниги БЕЗКОШТОВНО

Виберіть бажаний формат файлу та безпечно завантажте на мобільний пристрій, ПК або планшет, щоб читати та слухати колекції проповідей будь-де та будь-коли. Всі електронні книги та аудіокниги повністю безкоштовні.

Ви можете прослухати аудіокнигу через плеєр нижче. 🔻
Майте друковану книгу
Купіть друковану книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 

ምዕራፍ 3
1. በአጋፔ ፍቅር ወደ እኛ የመጣው ጌታችን (1ኛ ዮሐንስ 3፡1-8) 
2. በእግዚአብሄር ፊት መስራት የማይገባን ሐጢያት ምን ዓይነት ነው? (1ኛ ዮሐንስ 3፡9-16) 
3. የእግዚአብሄርን ትዕዛዛት የሚጠብቅ ሰው በእርሱ ይኖራል (1ኛ ዮሐንስ 3፡17-24) 

ምዕራፍ 4
1. መናፍስት ከእግዚአብሄር ሆነው እንደሆነ ምርምሩ (1ኛ ዮሐንስ 4፡1-6) 
2. ከአሁን ጀምሮ መኖር የሚገባን እንዴት ነው? (1ኛ ዮሐንስ 4፡7-13) 
3. በእግዚአብሄር ፍቅር መኖር ይገባናል (1ኛ ዮሐንስ 4፡16-21) 

ምዕራፍ 5
1. ከሐጢያቶቻችን ሁሉ ነጻ የሚያወጣን እውነት ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-4) 
2. ከእግዚአብሄር የተወለደ ማነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡4-8) 
3. የምናምነው ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-11) 
4. ከሐጢያቶቻችን የታደገን እውነት ምንድነው? (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-12) 
5. ከሐጢያቶቻችን ሁሉ ያዳነን ተጨባጭ ማስረጃ፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡8-13) 
6. አንድ ወንድም ሞት የማይገባውን ሐጢያት ቢሰራ በሕይወት ያኖረው ዘንድ እግዚአብሄርን ይለምን (1ኛ ዮሐንስ 5፡16-19) 
7. እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው (1ኛ ዮሐንስ 5፡20) 
8. ሁልጊዜም ጎዶሎዎች ብንሆንም የእግዚአብሄር ፍጹም ፍቅር ከዓለም ሐጢያቶች አድኖናል (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-21) 
 
ሐጢያተኞችን ሁሉ ከሐጢያቶቻቸው ለማዳን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በመጣው አምላክና አዳኝ በሆነው በኢየሱስ የሚያምን ሰው ከሐጢያቶቹ ሁሉ ይድናል፤ የእግዚአብሄር አብ ልጅም ይሆናል፡፡ የመጀመሪያይቱ የዮሐንስ መልዕክት አምላክ የሆነው ኢየሱስ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ወደ እኛ እንደመጣና እርሱም የእግዚአብሄር አብ ልጅ እንደሆነ ይናገራል፡፡ በሌላ አነጋገር መጽሐፉ በአብዛኛው የሚያተኩረው ኢየሱስ አምላክ በመሆኑ ላይ ነው፡፡ 91ኛ ዮሐንስ 5፡20) በምዕራፍ 5 ላይም የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በተጨባጭ ይመሰክራል፡፡
Більше
Безкоштовна друкована книга
Додати цю друк. книгу в кошик
The New Life Mission

зьміть участь у нашому опитуванні

Як ви дізналися про нас?