Search

БЕЗКОШТОВНІ ЕЛЕКТРОННІ КНИГИ ТА АУДІОКНИГИ

Лист апостола Павла до ефесян

Амхарська 28

በኤፌሶን ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - ስላሴ አምላክ ለእኛ ምን እንዳደረገልን

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238132 | Сторінки 405

Завантажте електронні книги та аудіокниги БЕЗКОШТОВНО

Виберіть бажаний формат файлу та безпечно завантажте на мобільний пристрій, ПК або планшет, щоб читати та слухати колекції проповідей будь-де та будь-коли. Всі електронні книги та аудіокниги повністю безкоштовні.

Ви можете прослухати аудіокнигу через плеєр нижче. 🔻
Майте друковану книгу
Купіть друковану книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ደህንነታችን ከዓለም ፍጥረት በፊት በኢየሱስ ጽድቅ ተዘጋጅቷል (ኤፌሶን 1፡1-4) 
2. በጸጋው የእግዚአብሄር ወገኖች ሆነናል (ኤፌሶን 1፡1-14) 
3. በእግዚአብሄር ፍቅርና መስዋዕትነት አማካይነት ድነናል (ኤፌሶን 1፡1-6) 
4. የቤተክርስቲያኑ አባሎች አድርጎ ስለጠራን እግዚአብሄርን እናመሰግናለን (ኤፌሶን 1፡20-23) 
5. እንደ እግዚአብሄር ጸጋ ባለጠግነት መጠን ቤዛነትን አግኝተናል (ኤፌሶን 1፡7-14) 
6. ለጌታ የጽድቅ ሥራ ተፈጥረናልን? (ኤፌሶን 2፡1-10) 
7. በእምነት ሕይወታችን ውስጥ የእግዚአብሄርን ሥልጣንና ጸጋ መቀበል አለብን (ኤፌሶን 2፡1-22) 
8. እኛ በእግዚአብሄር ፊት ምን ዓይነት ሰዎች ነበርን? (ኤፌሶን 2፡1-7) 
9. በሐጢያቶቻችን ምክንያት ከእግዚአብሄር አብ ተለይን ነበር (ኤፌሶን 2፡14-22) 
10. ወሰን የሌላቸው የክርስቶስ በረከቶች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በሚያምን በእያንዳንዱ ቅዱስ ልብ ውስጥ አሉ (ኤፌሶን 3፡1-21) 
11. በሕይወታችሁ ውስጥ ያለውን እምነት ጠብቁ (ኤፌሶን 4፡1-6) 
12. እንደተወደዱ ልጆች እግዚአብሄርን ምሰሉ (ኤፌሶን 5፡1-2) 
13. በዓለም ሐጢያቶች ውስጥ ተካፋዮች አትሁኑ (ኤፌሶን 5፡1-14) 
14. በመንፈስ መሞላት ማለት በእርግጥ ምን ማለት ነው? (ኤፌሶን 5፡1-21) 
15. በመንፈስ ሙላት የሚኖሩ ሰዎች (ኤፌሶን 5፡15-21) 
16. የሰይጣንን ሽንገላዎች ተቃወሙ (ኤፌሶን 6፡10-17) 
 
ዛሬ እግዚአብሄር የራሱን ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በሚያምኑ አማኞች እምነት ላይ መስርቷል፡፡ የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የዳኑ ሰዎች ስብስብ ናት፡፡ ስለዚህ ልቦቻችሁ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ እምነት ካለው ያን ጊዜ እውነተኛ የእምነት ሕይወት መኖር ትችላላችሁ፡፡ እንዲህ ያለ የእምነት ሕይወት ሊገኝ የሚችለው በእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ውስጥ ብቻ ነው፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በጌታ መንግስት ውስጥ ለዘላለም እንድንኖር የሚያበቃን ይህ እምነት ብቻ ነው፡፡ በዚህ እምነት አማካይነት ከእግዚአብሄር አብ፤ ከኢየሱስ ክርስቶስና ከመንፈስ ቅዱስ የደህንነትን ፍቅርና የሰማይን መንፈሳዊ በረከቶች ሁሉ መቀበል አለብን፡፡
Більше
The New Life Mission

зьміть участь у нашому опитуванні

Як ви дізналися про нас?