Search

БЕЗКОШТОВНІ ЕЛЕКТРОННІ КНИГИ ТА АУДІОКНИГИ

Євангеліє від Івана

Амхарська 36

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅳ) - በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ከኢየሱስ ጋር ተገናኝታችኋልን?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238798 | Сторінки 424

Завантажте електронні книги та аудіокниги БЕЗКОШТОВНО

Виберіть бажаний формат файлу та безпечно завантажте на мобільний пристрій, ПК або планшет, щоб читати та слухати колекції проповідей будь-де та будь-коли. Всі електронні книги та аудіокниги повністю безкоштовні.

Ви можете прослухати аудіокнигу через плеєр нижче. 🔻
Майте друковану книгу
Купіть друковану книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. የስጋ አስተሳሰቦቻችሁን ጣሉ (ዮሐንስ 2፡1-11) 
2. ኢየሱስ የዓለምን ሐጢያቶች አስወገደ (ዮሐንስ 1፡29) 
3. ፍጹም ሕይወትና ፍጹም ደስታ (ዮሐንስ 2፡1-11) 
4. እግዚአብሄር ልጁን ለምን ወደዚህ ዓለም ላከው? (ዮሐንስ 3፡16-2) 
5. ለዘላለም የሚመነጨውን ውሃ የሰጠው ኢየሱስ (ዮሐንስ 4፡1-26፤39-42) 
6. ከኢየሱስ ቃል የተነሳ በጣም ብዙዎች አመኑ (ዮሐንስ 4፡27-42) 
7. ከሐጢያት የመዳናችን ማስረጃው (ዮሐንስ 5፡30-38) 
8. የሕይወትን እንጀራ ብሉ (ዮሐንስ 6፡1-13) 
9. ለማይጠፋ መብል ሥሩ (ዮሐንስ 6፡26-39) 
10. ከሰማይ የወረደ እውነተኛ እንጀራ የሆነውን የኢየሱስን ስጋና ደም መብላት እውነተኛ እምነት ነው (ዮሐንስ 6፡52-59) 
11. የኢየሱስን ስጋና ደም በመብላት ሐጢያት አልባ ሆናችኋልን? (ዮሐንስ 6፡60-69) 
12. የዘላለም ሕይወት ቃል፡ የኢየሱስ ስጋና ደም (ዮሐንስ 6፡60-71) 
13. በጽኑ ልብ የሠራው ኢየሱስ (ዮሐንስ 7፡1-36) 
14. ኢየሱስ የእግዚአብሄር ልጅና ራሱም አምላክ እንደሆነ ማወቅና ማመን አለብን (ዮሐንስ 7፡28-53) 
15. ጌታ የሰጠን ዘላለማዊ ስርየት (ዮሐንስ 8፡1-12) 
16. ኢየሱስ የተናገራቸው ቃሎች በሙሉ እውነት ናቸው (ዮሐንስ 8፡13-19) 
17. ከእግዚአብሄር የሆነ እርሱ የእግዚአብሄርን ቃሎች ይሰማል (ዮሐንስ 8፡25-47) 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹እግዚአብሄርን አንድስ ስንኳ ያየው የለም፡ በእቅፉ ያለው አንድ ልጁ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንደምን ፍጹም አድርጎ ገለጠልን! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እንዴት ያለ ፍጹም የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት አማካይነት ደህንነታችንን በማግኘታችን ፈጽሞ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6)
አሁን የእርሱ ሐጢያት አልባ ሕዝብ ሆነናል፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሚያምን ሁሉ ዘላለማዊውን የሐጢያቶች ስርየት መቀበልና የዘላለምንም ሕይወት ማግኘት ይችላል፡፡
Більше
The New Life Mission

зьміть участь у нашому опитуванні

Як ви дізналися про нас?