Search

БЕЗПЛАТНИ ЕЛЕКТРОННИ КНИГИ И АУДИОКНИГИ

Евангелието според Йоан

Aмхарски 18

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209996 | Страници 449

Изтеглете електронни книги и аудиокниги БЕЗПЛАТНО

Изберете предпочитания от вас формат на файла и изтеглете безопасно на вашето мобилно устройство, компютър или таблет, за да четете и слушате колекциите от проповеди по всяко време и навсякъде. Всички електронни книги и аудиокниги са напълно безплатни.

Можете да слушате аудиокнигата чрез плейъра по-долу. 🔻
Притежавайте печатна книга
Купете печатна книга в Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1
1. ኢየሱስ ክርስቶስ ሕይወታችን (ዮሐንስ 1፡1-4) 
2. ከእግዚአብሄር መወለድ አለብን (ዮሐንስ 1፡12-18) 
3. አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (ዮሐንስ 1፡15-18) 
4. አጥማቂው ዮሐንስ የመሰከረው እውነት (ዮሐንስ 1፡19-28) 
5. ኢየሱስ የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ ለመሸከሙ መጽሐፍ ቅዱሳዊው ማስረጃ (ዮሐንስ 1፡29-39) 
6. በእግዚአብሄር ቃል ብቻ የሚያምን እምነት (ዮሐንስ 1፡1-8) 
7. ከዚህ በላይ ይበልጥ ልንደሰት አንችልም (ዮሐንስ 1፡29-31) 
8. ፈጣሪያችን የጎበኘን እንዴት ባለ ምልከታ ነው? (ዮሐንስ 1፡1-13) 
9. አጥማቂው ዮሐንስ ማነው? (ዮሐንስ 1፡19-42) 

ምዕራፍ 2
1. ኢየሱስን በልባችን ብንቀበል ደስተኞች ነን (ዮሐንስ 2፡1-11) 
2. የእግዚአብሄርን በረከቶች ማጣጣም የምንችለው የእግዚአብሄርን ቃል ስንታዘዝ ብቻ ነው (ዮሐንስ 2፡5) 

ምዕራፍ 3
1. ይህንን መንገድ በማወቅና በማመን ዳግመኛ መወለድ አለብን (ዮሐንስ 3፡1-6) 
2. እግዚአብሄር በሰጠው የውሃና የመንፈስ ወንጌል ታምናላችሁን? (ዮሐንስ 3፡1-8) 
3. ዳግመኛ እንድንወለድ የሚያስችለን ምንድነው? (ዮሐንስ 3፡1-15) 
4. በእርግጥ የእግዚአብሄርን ፍቅር ታውቃላችሁን? (ዮሐንስ 3፡16) 
5. መንፈሳዊ ሥራን በእምነት እንሥራ (ዮሐንስ 3፡16-17) 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
Още
The New Life Mission

Участвайте в нашата анкета

Как научихте за нас?