Search

БЕЗПЛАТНИ ПЕЧАТНИ КНИГИ,
ЕЛЕКТРОННИ КНИГИ И АУДИОКНИГИ

Посланието на апостол Павел до римляните

በሮሜ መጽሐፍ ላይ የተሰጠ ትንታኔ (Ⅰ)
  • ISBN9788928238491
  • Страници441

Aмхарски 34

በሮሜ መጽሐፍ ላይ የተሰጠ ትንታኔ (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ጳውሎስ ለአሕዛብ የተላከ ሚሲዮናዊ (ሮሜ 1፡1-32) 
2. እግዚአብሄርን ለመቃወም ለተባበሩ ሰዎች (ሮሜ 2፡1-29) 
3. አይሁዶች ከአሕዛቦች የሚሻሉት በምንድነው? (ሮሜ 3፡1-31) 
4. የሰው ጽድቅ ምንም የሚያኩራራ አይደለም (ሮሜ 4፡1-25) 
5. ከእግዚአብሄር ጋር በጋራ (ሮሜ 5፡1-21) 
6. ከእንግዲህ ወዲህ በሐጢአት መቀጠል አንችልም (ሮሜ 6፡1-23) 
7. በሰው ላይ የሠለጠነው ሕግ (ሮሜ 7፡1-25) 
8. ኩነኔ የሌለባቸው ሰዎች (ሮሜ 8፡1-39) 
9. የሐዋርያው ጳውሎስ ጭንቀት የመጣው ከየት ነው? (ሮሜ 9፡1-33) 
 
የእግዚአብሄር ጽድቅ ጥርት ያለ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ በምንም ነገር ሊተካ አይችልም፡፡ ምክንያቱም የእርሱ ጽድቅ ከሰው ጽድቅ የተለየ ነውና፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ ምን እንደሆነ ማወቅ ያስፈልገናል፤ በእርሱም ማመን ያስፈልገናል፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ በዋናነት ከሰው ጽድቅ የተለየ ነው፡፡ የሰው ጽድቅ ልክ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ ግን ለዘላለም እንደሚያበራ ክቡር ዕንቁ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ እያንዳንዱ ሐጢያተኛ የሚፈልገው ዘመናትን አልፎ የሚሄድ ነው፡፡
Изтегляне на електронна книга
PDF EPUB