Search

ΔΩΡΕΑΝ ΗΛΕΚΤΡΟΝΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ ΚΑΙ ΗΧΗΤΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ

Το Ευαγγέλιο Κατά Λουκάν

Αραβικά 44

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ኢየሱስ የተወለደው ለማን ነበር?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230075 | Σελίδες 337

Κατεβάστε ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία ΔΩΡΕΑΝ

Επιλέξτε την προτιμώμενη μορφή αρχείου και κατεβάστε με ασφάλεια στην κινητή συσκευή, τον υπολογιστή ή το tablet σας για να διαβάσετε και να ακούσετε τις συλλογές κηρυγμάτων οποιαδήποτε στιγμή και οπουδήποτε. Όλα τα ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία είναι εντελώς δωρεάν.

Μπορείτε να ακούσετε το ηχητικό βιβλίο μέσω του προγράμματος αναπαραγωγής παρακάτω. 🔻
Αποκτήστε ένα χαρτόδετο βιβλίο
Αγοράστε ένα χαρτόδετο βιβλίο στο Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ምስኪኖችን ሊያድን የመጣው ኢየሱስ (ሉቃስ 2፡1-14) 
2. ዓለማዊ መሻቶችን ጣሉና ጌታን ተገናኙ (ሉቃስ 2፡1-14) 
3. እውነተኛ አዳኛችን የሆነው ኢየሱስ (ሉቃስ 2፡1-14) 
4. ኢየሱስ በግርግም ውስጥ (ሉቃስ 2፡1-20) 
5. የጌታችን ልደት (ሉቃስ 2፡1-20) 
6. በመንፈስ ድሆች የሆኑ ሰዎች አዳኝ (ሉቃስ 2፡1-20) 
7. ሐጢያተኞችን ለማዳን ወደ ሰው ታሪክ የገባው ጌታ (ሉቃስ 2፡1-21) 
8. ኢየሱስ ራሱ አምላክ እንደሆነ በማመን እምነታችሁን ኑሩ (ሉቃስ 2፡1-21) 
9. ኢየሱስ ክርስቶስ እረኛችን (ሉቃስ 2፡8-21) 
10. ኢየሱስ ክርስቶስ መላውን የሰው ዘር ለማዳን መጣ (ሉቃስ 2፡25-35) 
11. ኢየሱስ ለመነሣትና ለመውደቅ ምልክት ሆነ (ሉቃስ 2፡25-35) 
12. ኢየሱስ ክርስቶስን በትክክል በልባችሁ እመኑ (ሉቃስ 2፡25-35) 
13. ለትሁታን ብቻ የተሰጠው የአምላክ ፍቅርና የሚያድን ጸጋ (ሉቃስ 1፡26-38) 
14. የስጋ ፍትወቶችን ባስወገዱ ልቦች ውስጥ የገባ ጌታ (ሉቃስ 1፡24-55) 
15. ከነፍሶቻችን ጋር የተገናኘው ኢየሱ (ሉቃስ 1፡46-50) 
16. በቅድስናና በጽድቅ እንድናገለግለው ያደረገን ጌታ (ሉቃስ 1፡67-75) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
Περισσότερα

Βιβλιοκριτικές από αναγνώστες

  • በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ኢየሱስ የተወለደው ለማን ነበር?
    Yohannes Make Mara, Ethiopia

    ብዙዎቻችን ገናን የምናከብረው በዘልማዳዊ መንገድ ነው። ስለ ክርስቶስ ልደት ያለን መረዳት ጥራዝ ነጠቅ ነው። ይህን መጽሐፍ ካነበባችሁ ግን ገናን በዘልማዳዊ መንገድ አታከብሩም። ሰው ሆኖ በከብቶች በረት ተወልዶ፣ በመጠቅለያ ተጠቅልሎ በግርግም በተኛው ሕጻኑ ኢየሱስ እጅግ ትደነቃላችሁ። ድንቅና ትልቅ የሆነ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መረዳት ይኖራችኋል። ይህን ድንቅ መጽሐፍ እንድታነቡ ልባዊ ግብዣዬ አቀርባለሁ።

    Περισσότερα
The New Life Mission

Συμμετάσχετε στην έρευνά μας

Πώς μάθατε για εμάς;