Search

ΔΩΡΕΑΝ ΗΛΕΚΤΡΟΝΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ ΚΑΙ ΗΧΗΤΙΚΑ ΒΙΒΛΙΑ

Το Ευαγγέλιο Κατά Λουκάν

Αραβικά 47

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅳ) - በሕይወታችሁ ውስጥ የጌታን ፈቃድ ለይታችሁ እወቁ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230150 | Σελίδες 315

Κατεβάστε ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία ΔΩΡΕΑΝ

Επιλέξτε την προτιμώμενη μορφή αρχείου και κατεβάστε με ασφάλεια στην κινητή συσκευή, τον υπολογιστή ή το tablet σας για να διαβάσετε και να ακούσετε τις συλλογές κηρυγμάτων οποιαδήποτε στιγμή και οπουδήποτε. Όλα τα ηλεκτρονικά βιβλία και ηχητικά βιβλία είναι εντελώς δωρεάν.

Μπορείτε να ακούσετε το ηχητικό βιβλίο μέσω του προγράμματος αναπαραγωγής παρακάτω. 🔻
Αποκτήστε ένα χαρτόδετο βιβλίο
Αγοράστε ένα χαρτόδετο βιβλίο στο Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. በጌታ ፈቃድ መሠረት ያለ ማቋረጥ እሹ (ሉቃስ 11:1-13) 
2. ለምኑ፣ ፈልጉ፣ አንኳኳ (ሉቃስ 11:9-13) 
3. እናንተ መንፈሳዊ ፈሪሳውያን ወዮላችሁ! (ሉቃስ 11:43-54) 
4. በፈሪሳውያን እርሾ ሳይሆን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እመኑ (ሉቃስ 12:1-12) 
5. የእግዚአብሄርን መመሪያ ተቀበሉ (ሉቃስ 12:1-10) 
6. በልባቸው ባለጠጋ የሆኑም እንኳን በእርግጠኝነት በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ማመን አለባቸው (ሉቃስ 12:13-21) 
7. ተጠንቀቁ ከመጎምጀትም ተጠበቁ (ሉቃስ 12:13-21) 
8. ልባችሁን በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ አኑሩና በእምነት ሥሩ (ሉቃስ 12:13-34) 
9. ጥረቶቻችሁን በመንፈሳዊ ሥራ ላይ አኑሩ (ሉቃስ 12:25-34) 
10. ለጌታ መመለስ የሚያዘጋጅ እምነት (ሉቃስ 12:35-40) 
11. መንፈሳዊውን ጦርነት እንዋጋ (ሉቃስ 12:49-53) 
12. የእግዚአብሄርን ሕግ በትክክል ማስተዋል አለብን (ሉቃስ 12:54-59) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
Περισσότερα
The New Life Mission

Συμμετάσχετε στην έρευνά μας

Πώς μάθατε για εμάς;