Search

FREE eBOOKS AND AUDIOBOOKS

The Gospel According to Luke

Amharic 45

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - መንፈሳዊው ሕይወት ምንድነው?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230143 | Pages 313

Download FREE eBook & AudioBook

Choose your preferred file format and safely download to your mobile device, PC, or tablet to read and listen to the sermon collections anytime, anywhere. All eBooks and AudioBooks are completely free.

You can listen to the AudioBook through the player below. 🔻
Own a Paperback
Buy a Paperback on Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. የማርያምን እምነት በቅርበት ተመልከቱት (ሉቃስ 1፡26-38) 
2. የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ለመፈጸም የተላከው አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡57-80)
3. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሚያምኑ አማኞች ሰማይን የራሳቸው ያደርጉታል (ሉቃስ 1፡24-38)
4. እግዚአብሄር ለደህንነታችን ያዘጋጃቸው ኢየሱስና አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡123)
5. የጌታን ጽድቅ ተከተሉ (ሉቃስ 1፡1-25) 
6. የምስኪኖች አዳኝ የሆነው ኢየሱስ (ሉቃስ 1፡1-17) 
7. አጥማቂው ዮሐንስ (ሉቃስ 1፡1-16) 
8. እግዚአብሄር ደህንነታችንን አስቀድሞ አቀደ (ሉቃስ 1፡24-38) 
9. በእግዚአብሄር ቃል አማካይነት የኢየሱስን ጽድቅ በትክክል ማወቅና ማመን አለብን (ሉቃስ 1፡39-55) 
10. ከእግዚአብሄር ጋር መመላለስ ማለት ምን ማለት ነው? (ሉቃስ 2፡40-52) 
11. ራሳችሁን እንደ ሐጢያተኛ ተቀበሉ ከዚያም… (ሉቃስ 3፡1-17) 
12. ኢየሱስ አምላክ መሆኑን በማወቅ ታምናላችሁን? (ሉቃስ 4፡16-30) 
13. ጌታ የሰጠው ደህንነት ወሰን የለሽ ነው (ሉቃስ 5፡1-11) 
14. ሐጢያተኞችን ከሐጢያት ያዳነው ኢየሱስ (ሉቃስ 5፡27-32) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
More
The New Life Mission

TAKE OUR SURVEY

How did you hear about us?