Search

FREE eBOOKS AND AUDIOBOOKS

The Gospel According to Luke

Amharic 47

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅳ) - በሕይወታችሁ ውስጥ የጌታን ፈቃድ ለይታችሁ እወቁ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230150 | Pages 315

Download FREE eBook & AudioBook

Choose your preferred file format and safely download to your mobile device, PC, or tablet to read and listen to the sermon collections anytime, anywhere. All eBooks and AudioBooks are completely free.

You can listen to the AudioBook through the player below. 🔻
Own a Paperback
Buy a Paperback on Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. በጌታ ፈቃድ መሠረት ያለ ማቋረጥ እሹ (ሉቃስ 11:1-13) 
2. ለምኑ፣ ፈልጉ፣ አንኳኳ (ሉቃስ 11:9-13) 
3. እናንተ መንፈሳዊ ፈሪሳውያን ወዮላችሁ! (ሉቃስ 11:43-54) 
4. በፈሪሳውያን እርሾ ሳይሆን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እመኑ (ሉቃስ 12:1-12) 
5. የእግዚአብሄርን መመሪያ ተቀበሉ (ሉቃስ 12:1-10) 
6. በልባቸው ባለጠጋ የሆኑም እንኳን በእርግጠኝነት በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ማመን አለባቸው (ሉቃስ 12:13-21) 
7. ተጠንቀቁ ከመጎምጀትም ተጠበቁ (ሉቃስ 12:13-21) 
8. ልባችሁን በመንፈሳዊ ነገሮች ላይ አኑሩና በእምነት ሥሩ (ሉቃስ 12:13-34) 
9. ጥረቶቻችሁን በመንፈሳዊ ሥራ ላይ አኑሩ (ሉቃስ 12:25-34) 
10. ለጌታ መመለስ የሚያዘጋጅ እምነት (ሉቃስ 12:35-40) 
11. መንፈሳዊውን ጦርነት እንዋጋ (ሉቃስ 12:49-53) 
12. የእግዚአብሄርን ሕግ በትክክል ማስተዋል አለብን (ሉቃስ 12:54-59) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
More
The New Life Mission

TAKE OUR SURVEY

How did you hear about us?