Search

LIVRES, eBOOK,
ET LIVRES AUDIO GRATUITS

L’Epître de Paul l’Apôtre aux Romains

Amharique 6

በሮሜ ውስጥ የተገለጠው የእግዚአብሄር ጽድቅ - የእግዚአብሄር ጽድቅ የሆነው ጌታችን (II)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928231737 | Pages 402

Téléchargez des livres numériques et livres audio GRATUITS

Choisissez votre format de fichier préféré et téléchargez-le en toute sécurité sur votre appareil mobile, PC ou tablette pour lire et écouter les collections de sermons n'importe quand et n'importe où. Tous les livres numériques et livres audio sont entièrement gratuits.

Vous pouvez écouter le livre audio via le lecteur ci-dessous. 🔻
Possédez un livre broché
Téléchargement gratuit de livres audio
ማውጫ
 
መቅድም 

ምዕራፍ 7
1. የምዕራፍ 7 መግቢያ 
2. የጳውሎስ እምነት ፍሬ ነገር፡ ለሐጢያት ከሞቱ በኋላ ከክርስቶስ ጋር መተባበር (ሮሜ 7፡1-4) 
3. ጌታን የምናመሰግንበት ምክንያት (ሮሜ 7፡5-13) 
4. ሥጋን ብቻ የሚያገለግለው ሥጋችን (ሮሜ 7፡14-25) 
5. ሥጋ ለሐጢያት ሕግ ይገዛል (ሮሜ 7፡24-25) 
6. የሐጢያተኞች አዳኝ ጌታ ይመስገን (ሮሜ 7፡14-8፡2) 

ምዕራፍ 8 
1. የምዕራፍ 8 መግቢያ 
2. የእግዚአብሄር ጽድቅ ሕግ የሚጠይቀው ቅን መጠይቅ ፍጻሜ (ሮሜ 8፡1-4) 
3. ክርስቲያን ማነው? (ሮሜ 8፡9-11) 
4. ስለ ሥጋ ማሰብ ሞት ነውስለ መንፈስ ማሰብ ግን ሕይወትና ሰላም ነው (ሮሜ 8፡4-11) 
5. በእግዚአብሄር ጽድቅ መመላለስ (ሮሜ 8፡12-16) 
6. የእግዚአብሄርን መንግሥት ወራሾች (ሮሜ 8፡16-27) 
7. የጌታ ዳግም ምጽአትና የሺህው ዓመት መንግሥት (ሮሜ 8፡18-25) 
8. ጻድቃንን የሚያግዘው መንፈስ ቅዱስ (ሮሜ 8፡26-28) 
9. ነገር ሁሉ ለበጎ ይደረጋል (ሮሜ 8፡28-30) 
10. ስሁት አስተምህሮቶች (ሮሜ 8፡29-30) 
11. ዘላለማዊ ፍቅር (ሮሜ 8፡31-34) 
12. ማን ሊቃወመን ይደፍራል? (ሮሜ 8፡31-34) 
13. ጻድቃንን ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለያቸዋል? (ሮሜ 8፡35-39) 

ምዕራፍ 9
1. የምዕራፍ 9 መግቢያ 
2. አስቀድሞ መወሰን በእግዚአብሄር ጽድቅ ውስጥ እንደታቀደ ማወቅ አለብን (ሮሜ 9፡9-33) 
3. እግዚአብሄር ያዕቆብን መውደዱ ስህተት ነውን? (ሮሜ 9፡30-33) 

ምዕራፍ 10 
1. የምዕራፍ 10 መግቢያ 
2. እውነተኛ እምነት ከመስማት ይመጣል (ሮሜ 10፡16-21) 

ምዕራፍ 11 
1. እስራኤል ይድን ይሆን? 

ምዕራፍ 12
1. በእግዚአብሄር ፊት አእምሮዋችሁን አድሱ 

ምዕራፍ 13
1. ለእግዚአብሄር ጽድቅ ኑሩ 

ምዕራፍ 14
1. እርስ በርሳችሁ አትፈራረዱ 

ምዕራፍ 15
1. ወንጌልን በመላው ዓለም እናሰራጭ 

ምዕራፍ 16
1. እርስ በርሳችሁ ሰላም ተባባሉ 
 
በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ትምህርቶች በልባችሁ ውስጥ ያለውን ጥማት ያረካሉ፡፡ የዘመኑ ክርስቲያኖች በየቀኑ ለሚሰሩአቸው የግል ሐጢያቶቻቸው እውነተኛውን መፍትሄ ሳያውቁ መኖራቸውን ቀጥለዋል፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ ምን እንደሆነ ታውቃላችሁን? ደራሲው እናንተ ራሳችሁ ይህንን ጥያቄ እንደምትጠይቁና በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ በስፋት የተብራራውን የእግዚአብሄር ጽድቅ እንደምታምኑ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ አስቀድሞ የመወሰን፤ የመንጻትና የሒደት ቅድስና ትምህርቶች በምዕመናን ነፍስ ውስጥ ያመጡት ነገር ቢኖር ውዥንብርንና ባዶነትን ብቻ ነው፡፡ ነገር ግን ውድ ክርስቲያኖች በተማራችሁትና ባረጋገጣችሁት እውነት መቀጠል የሚገባችሁ ጊዜ ካለ አሁን ነው፡፡ እነዚህ መጽሐፎች ለነፍሳችሁ ታላቅ ማስተዋልን ያመጣሉ፤ ደራሲው የእግዚአብሄርን ጽድቅ የማወቅ በረከት እንዲኖራችሁ ይፈልጋል፡፡
Plus
Livre imprimé gratuity
Ajouter des livres au Panier.
The New Life Mission

Participez à notre enquête

Comment avez-vous entendu parler de nous ?