Search

FAQ sur la Foi Chrétienne

Sujet 1: Renaître d'eau et d'Esprit

1-13. በብሉይ ኪዳን ለዓመት ሐጢያቶች የሚቀርበው የስርየት መስዋዕት ምን ነበር? 

ይህ እስራኤሎች ዓመቱን ሙሉ ለሰሩዋቸው ሐጢያቶች አንድ ጊዜ የሚቀርብ የስርየት መስዋዕት ነው፡፡ ሊቀ ካህኑ እጆቹን በፍየሉ ራስ ላይ ይጭንና የእስራኤልን ሕዝብ ሁሉ የዓመት ሐጢያቶች በአንድ ጊዜ ያስተላልፋል፡፡ (ዘሌዋውያን 16፡1-34) 
ኢየሱስ ክርስቶስ በጥምቀቱ አማካይነት ሐጢያትን ሁሉ በራሱ ላይ ለመውሰድ የእግዚአብሄር በግ በሆነ ጊዜ የየቀኑን ሐጢያትና የዓመቱን ሐጢያቶች መስዋዕትነቶች አሟላ፡፡