Search

ספרים אלקטרוניים וספרי אודיו חינמיים

דרשות עבור אלה אשר נעשו לשותפנו

אמהרית 57

አጋር ሰራተኞቻችን ለሚሆኑ የቀረቡ ስብከቶች (I)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928260317 | עמודים 321

חינם הורד ספרים אלקטרוניים וספרי שמע

בחר את תבנית הקובץ המועדפת עליך והורד בבטחה למכשיר הנייד, המחשב או הטאבלט שלך כדי לקרוא ולהאזין לאוספי הדרשות בכל זמן ומקום. כל הספרים האלקטרוניים וספרי השמע ניתנים לחלוטין בחינם.

🔻ניתן להאזין לספר השמע באמצעות הנגן שלמטה.
היה בעלים של ספר בכריכה רכה
קנה ספר בכריכה רכה באמזון
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. በዚህ በመጨረሻው ዘመን የሕይወትን እንጀራ የሚያካፍሉ ሰዎች የተባረኩ ናቸው (ማቴዎስ 24፡32-51) 
2. በጠበበው ደጅ ግቡ (ማቴዎስ 7፡13-27) 
3. የተታለሉ ልጆችን በወንጌል ብርሃን አብሩ (ኢሳይያስ 1፡21-31) 
4. እግዚአብሄር የዓለምን ሐጢያት ደምስሶዋል (ኢሳይያስ 1፡10-18)
5. አስመሳዩ ክርስትና የተመሠረተው እንዴት ነበር? (1ኛ ነገሥት 11፡26-40) 
6. የክርስቶስ ጽድቅ፡ ፍጹም አስፈላጊ (ሮሜ 8፡1-11) 
7. ንስሐ ግቡና ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ (ማቴዎስ 4፡12-25) 
8. የእግዚአብሄር ቃል (ዮሐንስ 1፡1-14)
9. እኛ ቡራኬዎችን ተቀብለናል! (ማቴዎስ 5፡1-16) 
10. ኖህ በጌታ እግዚአብሄር ዓይኖች ፊት ጸጋን አገኘ (ዘፍጥረት 6፡1-22) 
11. የወንጌል ሰባኪ ተግባራቶች (ማቴዎስ 13፡1-23) 
12. ፍጹም የሆነ ሕይወት የምንመራበትን ቀን ተስፋ ማድረግ (ሮሜ 8፡18-28)

ይህ መጽሐፍ አብረውን ያሉትን አጋር ሰራተኞችና ቅዱሳኖችን ለመምራትና እውነተኛ የእግዚአብሄር አገልጋይ በመሆንም እንዴት ሕይወትን እንደሚኖሩ ለማሳየት የተጻፈ የስብከቶች ስብስብ ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ይህ መጽሐፍ ‹‹አጋር ሰራተኞቻችን ለሚሆኑ የቀረቡ ስብከቶች›› የሚል ርዕስ ተሰጥቶታል፡፡
እኔ የግል ፍላጎቶቼን ትቼ በእምነት ውስጥ ካሉ አጋር ሰራተኞቻችን፣ በክርስቶስ ጽድቅ ከሙሉ ልቦቻቸው ከሚያምኑ ሰዎች ጋር ሕብረትን ለመካፈል ከልቤ እሻለሁ፡፡ ይህንን በተጨባጭ የምሻው እኛ የተገናኘነው በጌታ ጽድቅ እምነት ስለሆነና እነርሱም ደግሞ አሁን ይህንን እየሰበኩ ስለሆነ ነው፡፡
עוד
ספר מודפס בחינם
הוסף ספרים לעגלה.

ספרים הקשורים לכותר זה

The New Life Mission

השתתף בסקר שלנו

איך שמעת עלינו?