Search

ספרים אלקטרוניים וספרי אודיו חינמיים

הבשורה על פי מתי

אמהרית 32

በማቴዎስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅵ) - ምርጥ ሕይወት የተሰጣቸው እነማን ናቸው?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238422 | עמודים 275

חינם הורד ספרים אלקטרוניים וספרי שמע

בחר את תבנית הקובץ המועדפת עליך והורד בבטחה למכשיר הנייד, המחשב או הטאבלט שלך כדי לקרוא ולהאזין לאוספי הדרשות בכל זמן ומקום. כל הספרים האלקטרוניים וספרי השמע ניתנים לחלוטין בחינם.

🔻ניתן להאזין לספר השמע באמצעות הנגן שלמטה.
היה בעלים של ספר בכריכה רכה
קנה ספר בכריכה רכה באמזון
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 25
1. እነዚያ ጻድቃን የሚነቁበትና ወንጌልን የሚያሰራጩበት ጊዜው አሁን ነው (ማቴዎስ 25፡1-12) 
2. በእርሱ ቀኝ የሚቆሙት ሰዎች (ማቴዎስ 25፡31-46) 
3. በጌታ ቤተክርስቲያን ውስጥ ላሉ ጻድቃኖች የተደረገው ለጌታ የተደረገ ነው (ማቴዎስ 25፡31-46) 
4. በእግዚአብሄር አምሳል ላሉ ሰዎች የተሠራ ሥራ በእርግጥ ለአምላክ የተደረገ ነው (ማቴዎስ 25፡31-46) 
5. ወንጌልን መስበክ ግዴታችን ነው (ማቴዎስ 25፡31-46) 

ምዕራፍ 26
1. በአልባስጥሮስ ብልቃጥ ውስጥ ያለውን ሽቱ ለጌታ ስጡ (ማቴዎስ 26፡1-29) 
2. ክብር የሆነውን ጌታን የማገልገል ሥራ ሥሩ (ማቴዎስ 26፡6-13) 
3. እግዚአብሄር የሰጠውን የውሃና የመንፈስ ወንጌል በትጋት አገልግሉ (ማቴዎስ 26፡20-29) 
4. የአዲስ ኪዳን ደም (ማቴዎስ 26፡26-28) 
5. ያለንን ሁሉ ለወንጌል እንጠቀም (ማቴዎስ 26፡17-29) 

ምዕራፍ 27
1. የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ለሁለት ተቀደደ (ማቴዎስ 27፡45-54) 
 
ምዕራፍ 28
1. የደቀ መዝሙርነት ሕይወት (ማቴዎስ 28፡11-20) 
2. ‹‹እነሆ እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ›› (ማቴዎስ 28፡16-20) 
3. ፈራጅ ሆኖ የሚመጣው ጌታ (ማቴዎስ 28፡16-20) 
 
እኛ እያሰራጨነው ባለነው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግም የተወለዱ በርካታ አዳዲስ ክርስቲያኖች በመላው አለም አሉ፡፡ እኛ በእርግጥም ለእነርሱ የሕይወት እንጀራን ልንመግብ እንናፍቃለን፡፡ ነገር ግን ከእኛ በጣም ርቀው ያሉ በመሆናቸው በእውነተኛው ወንጌል ከእነርሱ ጋር ሕብረት ማድረግ አስቸጋሪ ነው፡፡
ስለዚህ የእነዚህን የነገስታት ንጉስ የሆነው የኢየሱስ ክርስቶስ ሕዝቦች መንፈሳዊ ፍላጎቶች ለማሟላት ደራሲው በኢየሡስ ክርስቶስ ቃል በማመን የሐጢያቶቻቸውን ስርየት የተቀበሉ ሰዎች እምነታቸውን ለመከላከልና መንፈሳዊ ሕይወታቸውን ለመደገፍ ንጹሕ የሆነውን የእርሱን ቃል መመገብ እንዳለባቸው ይናገራል፡፡ በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ስብከቶች መንፈሳዊ ዕድገታቸውን ለማነጽ ሲባል ዳግም የተወለዱትን የሚመግቡ ትኩስ የሕይወት እንጀራ ሆነው ተዘጋጅተዋል፡፡
እግዚአብሄር በቤተክርስቲያኑና በአገልጋዮቹ አማካይነት ይህንን የሕይወት እንጀራ በማቅረብ ይቀጥላል፡፡ የእግዚአብሄር በረከቶች ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል ዳግም በተወለዱና ከእኛም ጋር በኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ መንፈሳዊ ሕብረት እንዲኖራቸው ከሚሹ ሰዎች ሁሉ ጋር ይሁኑ፡፡
עוד
The New Life Mission

השתתף בסקר שלנו

איך שמעת עלינו?