Search

ספרים אלקטרוניים וספרי אודיו חינמיים

תפילת האדון

אמהרית 33

በጌታ ጸሎት ላይ የተሰጡ ስብከቶች - የጌታ ጸሎት፡ የተሳሳቱ አተረጓጎሞችና እውነቱ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238484 | עמודים 238

חינם הורד ספרים אלקטרוניים וספרי שמע

בחר את תבנית הקובץ המועדפת עליך והורד בבטחה למכשיר הנייד, המחשב או הטאבלט שלך כדי לקרוא ולהאזין לאוספי הדרשות בכל זמן ומקום. כל הספרים האלקטרוניים וספרי השמע ניתנים לחלוטין בחינם.

🔻ניתן להאזין לספר השמע באמצעות הנגן שלמטה.
היה בעלים של ספר בכריכה רכה
קנה ספר בכריכה רכה באמזון
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጻፈው የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንድነው? (ማቴዎስ 3፡13-17) 
2. ‹‹በሰማያት የምትኖር አባታችን ሆይ ስምህ ይቀደስ›› (ማቴዎስ 6፡9) 
3. በዚህ ምድር ላይ የእግዚአብሄርን መንግሥት የሚገነቡ ሠራተኞች (ማቴዎስ 6፡10) 
4. ‹‹የዕለት እንጀራችንን ዛሬ ስጠን›› (ማቴዎስ 6፡11) 
5. እርስ በርስ ድክመቶቻችሁን ይቅር ተባባሉ (ማቴዎስ 6፡12) 
6. የስጋን መሻቶች ብቻ የሚከተል ሕይወት ልንኖር አይገባንም (ማቴዎስ 6፡13) 
7. እንዲህ ካለው ክፉ ነገር መዳን እንጂ በውስጡ መውደቅ አይገባንም (ማቴዎስ 6፡13) 
8. የሺህው ዓመት መንግሥት ጻድቃንን ይጠብቃቸዋል (ማቴዎስ 6፡10) 
 
የጌታን ጸሎት በትክክል ለመተርጎም በመጀመሪያ ጌታ የነገረንን የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በትክክል ማስተዋል አለብን፡፡ የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ስናምን ብቻ ሳይሆን በልቦቻችን ስናምነው በውስጣችን እውነት ይኖራል፡፡ የምናምንበት እውነተኛው ወንጌል እስከ አሁን ድረስ መርቶናል፡፡ ስለዚህ በጌታ ጸሎት ውስጥ ጌታ ከእኛ የሚፈልገውን የታመነ ሕይወት መኖር እንችላለን፡፡
עוד

ספרים הקשורים לכותר זה

The New Life Mission

השתתף בסקר שלנו

איך שמעת עלינו?