Search

ספרים מודפסים,
ספרים אלקטרונים וספרי אודיו חינמיים

האיגרת של פאולוס השליח אל הרומים

በሮሜ መጽሐፍ ላይ የተሰጠ ትንታኔ (Ⅰ)
  • ISBN9788928238491
  • עמודים441

אמהרית 34

በሮሜ መጽሐፍ ላይ የተሰጠ ትንታኔ (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong

የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ጳውሎስ ለአሕዛብ የተላከ ሚሲዮናዊ (ሮሜ 1፡1-32) 
2. እግዚአብሄርን ለመቃወም ለተባበሩ ሰዎች (ሮሜ 2፡1-29) 
3. አይሁዶች ከአሕዛቦች የሚሻሉት በምንድነው? (ሮሜ 3፡1-31) 
4. የሰው ጽድቅ ምንም የሚያኩራራ አይደለም (ሮሜ 4፡1-25) 
5. ከእግዚአብሄር ጋር በጋራ (ሮሜ 5፡1-21) 
6. ከእንግዲህ ወዲህ በሐጢአት መቀጠል አንችልም (ሮሜ 6፡1-23) 
7. በሰው ላይ የሠለጠነው ሕግ (ሮሜ 7፡1-25) 
8. ኩነኔ የሌለባቸው ሰዎች (ሮሜ 8፡1-39) 
9. የሐዋርያው ጳውሎስ ጭንቀት የመጣው ከየት ነው? (ሮሜ 9፡1-33) 
 
የእግዚአብሄር ጽድቅ ጥርት ያለ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ በምንም ነገር ሊተካ አይችልም፡፡ ምክንያቱም የእርሱ ጽድቅ ከሰው ጽድቅ የተለየ ነውና፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ ምን እንደሆነ ማወቅ ያስፈልገናል፤ በእርሱም ማመን ያስፈልገናል፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ በዋናነት ከሰው ጽድቅ የተለየ ነው፡፡ የሰው ጽድቅ ልክ እንደ መርገም ጨርቅ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ ግን ለዘላለም እንደሚያበራ ክቡር ዕንቁ ነው፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ እያንዳንዱ ሐጢያተኛ የሚፈልገው ዘመናትን አልፎ የሚሄድ ነው፡፡
ספר אלקטרוני להורדה
PDF EPUB

ספרים הקשורים לכותר זה