Search

ספרים אלקטרוניים וספרי אודיו חינמיים

הבשורה על פי יוחנן

אמהרית 36

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅳ) - በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ከኢየሱስ ጋር ተገናኝታችኋልን?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238798 | עמודים 424

חינם הורד ספרים אלקטרוניים וספרי שמע

בחר את תבנית הקובץ המועדפת עליך והורד בבטחה למכשיר הנייד, המחשב או הטאבלט שלך כדי לקרוא ולהאזין לאוספי הדרשות בכל זמן ומקום. כל הספרים האלקטרוניים וספרי השמע ניתנים לחלוטין בחינם.

🔻ניתן להאזין לספר השמע באמצעות הנגן שלמטה.
היה בעלים של ספר בכריכה רכה
קנה ספר בכריכה רכה באמזון
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. የስጋ አስተሳሰቦቻችሁን ጣሉ (ዮሐንስ 2፡1-11) 
2. ኢየሱስ የዓለምን ሐጢያቶች አስወገደ (ዮሐንስ 1፡29) 
3. ፍጹም ሕይወትና ፍጹም ደስታ (ዮሐንስ 2፡1-11) 
4. እግዚአብሄር ልጁን ለምን ወደዚህ ዓለም ላከው? (ዮሐንስ 3፡16-2) 
5. ለዘላለም የሚመነጨውን ውሃ የሰጠው ኢየሱስ (ዮሐንስ 4፡1-26፤39-42) 
6. ከኢየሱስ ቃል የተነሳ በጣም ብዙዎች አመኑ (ዮሐንስ 4፡27-42) 
7. ከሐጢያት የመዳናችን ማስረጃው (ዮሐንስ 5፡30-38) 
8. የሕይወትን እንጀራ ብሉ (ዮሐንስ 6፡1-13) 
9. ለማይጠፋ መብል ሥሩ (ዮሐንስ 6፡26-39) 
10. ከሰማይ የወረደ እውነተኛ እንጀራ የሆነውን የኢየሱስን ስጋና ደም መብላት እውነተኛ እምነት ነው (ዮሐንስ 6፡52-59) 
11. የኢየሱስን ስጋና ደም በመብላት ሐጢያት አልባ ሆናችኋልን? (ዮሐንስ 6፡60-69) 
12. የዘላለም ሕይወት ቃል፡ የኢየሱስ ስጋና ደም (ዮሐንስ 6፡60-71) 
13. በጽኑ ልብ የሠራው ኢየሱስ (ዮሐንስ 7፡1-36) 
14. ኢየሱስ የእግዚአብሄር ልጅና ራሱም አምላክ እንደሆነ ማወቅና ማመን አለብን (ዮሐንስ 7፡28-53) 
15. ጌታ የሰጠን ዘላለማዊ ስርየት (ዮሐንስ 8፡1-12) 
16. ኢየሱስ የተናገራቸው ቃሎች በሙሉ እውነት ናቸው (ዮሐንስ 8፡13-19) 
17. ከእግዚአብሄር የሆነ እርሱ የእግዚአብሄርን ቃሎች ይሰማል (ዮሐንስ 8፡25-47) 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹እግዚአብሄርን አንድስ ስንኳ ያየው የለም፡ በእቅፉ ያለው አንድ ልጁ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንደምን ፍጹም አድርጎ ገለጠልን! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እንዴት ያለ ፍጹም የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት አማካይነት ደህንነታችንን በማግኘታችን ፈጽሞ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6)
አሁን የእርሱ ሐጢያት አልባ ሕዝብ ሆነናል፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል የሚያምን ሁሉ ዘላለማዊውን የሐጢያቶች ስርየት መቀበልና የዘላለምንም ሕይወት ማግኘት ይችላል፡፡
עוד
The New Life Mission

השתתף בסקר שלנו

איך שמעת עלינו?