Search

ספרים אלקטרוניים וספרי אודיו חינמיים

הבשורה על פי מרקוס

אמהרית 43

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅲ) - በልባችን የተቀበልነው የእምነት በረከት

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230068 | עמודים 327

חינם הורד ספרים אלקטרוניים וספרי שמע

בחר את תבנית הקובץ המועדפת עליך והורד בבטחה למכשיר הנייד, המחשב או הטאבלט שלך כדי לקרוא ולהאזין לאוספי הדרשות בכל זמן ומקום. כל הספרים האלקטרוניים וספרי השמע ניתנים לחלוטין בחינם.

🔻ניתן להאזין לספר השמע באמצעות הנגן שלמטה.
היה בעלים של ספר בכריכה רכה
קנה ספר בכריכה רכה באמזון
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. እውነተኛ እምነት ምንድነው? (ማርቆስ 11፡12-14, 19-24) 
2. እግዚአብሄርን ለማስደሰት በእምነት ኑሩ (ማርቆስ 11፡11-14, 20-24) 
3. በእርግጥ በእግዚአብሄር ጽድቅ ላይ ባለን እምነት እየተመላለስን ነውን? (ማርቆስ 11፡20-24) 
4. የተነሳው ኢየሱስ የሐጢያቶችን ስርየት የተቀበሉ ሁሉ አምላክ ነው (ማርቆስ 12፡18-27) 
5. እግዚአብሄር የሕያዋን አምላክ እንጂ የሙታን አምላክ አይደለም (ማርቆስ 12፡18-27) 
6. አሁን እየኖርን ያለነው በምን ዓይነት ዘመን ላይ እንደሆነ እንገንዘብ (ማርቆስ 13፡1-27) 
7. ወንጌል ሊሰበክ የሚችለው ስናገለግለው ብቻ ነው (ማርቆስ 14፡3-9) 
8. የእግዚአብሄርን ወንጌል የምናገለግልበት ጊዜው አሁን ነው (ማርቆስ 14፡3-9) 
9. ስጋውን ብሉ፤ ደሙንም ጠጡ (ማርቆስ 14፡22-24፤ ዮሐንስ 6፡53-58) 
10. የሰዎች ሁሉ ንጉሥ ልክ እንደ በርባን አዳነን (ማርቆስ 15፡1-15) 
11. ኢየሱስ ክርስቶስ እውነተኛ አምላክ እንደሆነ ታምናላችሁ? (ማርቆስ 15፡16-41) 
12. ጌታ እውነተኛ ደህንነትን ሰጥቶናል (ማርቆስ 16፡1-20) 
13. ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ ስበኩ (ማርቆስ 16፡14-18) 
14. ያመነ የተጠመቀም ይድናል (ማርቆስ 16፡14-20) 
 
የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል በልብ በማመን የሐጢያቶች ስርየትና የእምነት በረከቶች የሚገኝበት የምህረት ቀን በዚህ አለም ላይ በየትኛውም አገር አይገኝም፡፡ ነገር ግን በአለም ላይ ከሚገኝ ከማንኛውም አገር ሕዝብ ጋር በጋራ ሊከበር የሚችል እጅግ ትልቅ በዓል ነው፡፡ ዛሬ የሐጢያቶቻችሁን ስርየት ልትወበሉ የምትችሉበት ቀን ነው፡፡ በመላው አለም ከሚኖሩ የእግዚአብሄር ሕዝቦች ጋር በሕብረት የሚከበር ብቸኛው የጋራ በዓል ነው፡፡
עוד
The New Life Mission

השתתף בסקר שלנו

איך שמעת עלינו?