Search

ספרים אלקטרוניים וספרי אודיו חינמיים

הבשורה על פי לוקס

אמהרית 44

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ኢየሱስ የተወለደው ለማን ነበር?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230075 | עמודים 337

חינם הורד ספרים אלקטרוניים וספרי שמע

בחר את תבנית הקובץ המועדפת עליך והורד בבטחה למכשיר הנייד, המחשב או הטאבלט שלך כדי לקרוא ולהאזין לאוספי הדרשות בכל זמן ומקום. כל הספרים האלקטרוניים וספרי השמע ניתנים לחלוטין בחינם.

🔻ניתן להאזין לספר השמע באמצעות הנגן שלמטה.
היה בעלים של ספר בכריכה רכה
קנה ספר בכריכה רכה באמזון
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ምስኪኖችን ሊያድን የመጣው ኢየሱስ (ሉቃስ 2፡1-14) 
2. ዓለማዊ መሻቶችን ጣሉና ጌታን ተገናኙ (ሉቃስ 2፡1-14) 
3. እውነተኛ አዳኛችን የሆነው ኢየሱስ (ሉቃስ 2፡1-14) 
4. ኢየሱስ በግርግም ውስጥ (ሉቃስ 2፡1-20) 
5. የጌታችን ልደት (ሉቃስ 2፡1-20) 
6. በመንፈስ ድሆች የሆኑ ሰዎች አዳኝ (ሉቃስ 2፡1-20) 
7. ሐጢያተኞችን ለማዳን ወደ ሰው ታሪክ የገባው ጌታ (ሉቃስ 2፡1-21) 
8. ኢየሱስ ራሱ አምላክ እንደሆነ በማመን እምነታችሁን ኑሩ (ሉቃስ 2፡1-21) 
9. ኢየሱስ ክርስቶስ እረኛችን (ሉቃስ 2፡8-21) 
10. ኢየሱስ ክርስቶስ መላውን የሰው ዘር ለማዳን መጣ (ሉቃስ 2፡25-35) 
11. ኢየሱስ ለመነሣትና ለመውደቅ ምልክት ሆነ (ሉቃስ 2፡25-35) 
12. ኢየሱስ ክርስቶስን በትክክል በልባችሁ እመኑ (ሉቃስ 2፡25-35) 
13. ለትሁታን ብቻ የተሰጠው የአምላክ ፍቅርና የሚያድን ጸጋ (ሉቃስ 1፡26-38) 
14. የስጋ ፍትወቶችን ባስወገዱ ልቦች ውስጥ የገባ ጌታ (ሉቃስ 1፡24-55) 
15. ከነፍሶቻችን ጋር የተገናኘው ኢየሱ (ሉቃስ 1፡46-50) 
16. በቅድስናና በጽድቅ እንድናገለግለው ያደረገን ጌታ (ሉቃስ 1፡67-75) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
עוד

ביקורות ספרים של קוראים

  • በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ኢየሱስ የተወለደው ለማን ነበር?
    Yohannes Make Mara, Ethiopia

    ብዙዎቻችን ገናን የምናከብረው በዘልማዳዊ መንገድ ነው። ስለ ክርስቶስ ልደት ያለን መረዳት ጥራዝ ነጠቅ ነው። ይህን መጽሐፍ ካነበባችሁ ግን ገናን በዘልማዳዊ መንገድ አታከብሩም። ሰው ሆኖ በከብቶች በረት ተወልዶ፣ በመጠቅለያ ተጠቅልሎ በግርግም በተኛው ሕጻኑ ኢየሱስ እጅግ ትደነቃላችሁ። ድንቅና ትልቅ የሆነ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መረዳት ይኖራችኋል። ይህን ድንቅ መጽሐፍ እንድታነቡ ልባዊ ግብዣዬ አቀርባለሁ።

    עוד
The New Life Mission

השתתף בסקר שלנו

איך שמעת עלינו?