Search

BUKU CETAK GRATIS,
BUKU ELEKTRONIK, DAN BUKU AUDIO

Kejadian

Amharic 55

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (VII) - የአብርሃም እምነት ያላቸው ሰዎች

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928260249 | Halaman 386

Unduh buku elektronik dan buku audio GRATIS

Pilih format file yang Anda inginkan dan unduh dengan aman ke perangkat seluler, PC, atau tablet Anda untuk membaca dan mendengarkan kumpulan khotbah kapan saja dan di mana saja. Semua buku elektronik dan buku audio sepenuhnya gratis.

Anda dapat mendengarkan buku audio melalui pemutar di bawah ini. 🔻
Miliki buku cetak
Beli buku cetak di Amazon
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. አሳቦቻችሁን ጣሉ፡ ከአገራችሁ፣ ከቤተሰባችሁና ከአባታችሁ ቤት ውጡ (ዘፍጥረት 12፡1-5)
2. የሚቃጠለው ቁርባን መሠውያ እምነት (ዘፍጥረት 12፡1-9) -
3. በእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በኩል የሚገኙ በረከቶች (ዘፍጥረት 12፡5-20) 
4. በእምነት የሚቆሙ ሰዎች (ዘፍጥረት 12፡10-20) 
5. የእግዚአብሄርን ቤተክርስቲያን ማወቅ አለባችሁ (ዘፍጥረት 12፡10-20) 
6. ልባችሁን በከነዓን ምድር ላይ አኑሩ (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
7. ጌታ ልቦቻቸውን ካዘጋጁ ሰዎች ጋር ነው (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
8. በመንፈስ ተመላለሱ (ዘፍጥረት 13፡1-18) 
9. እምነት ተስፋ ስለምናደርገው ነገር የሚያስረግጥ ነው (ዘፍጥረት 13፡14-18) 
10. ሐብታችሁን ለጌታ አውሉ (ዘፍጥረት 14፡1-24) 
11. እኛ ከዓለም የተቀደስን የእግዚአብሄር ልጆች ነን (ዘፍጥረት 14፡1-16) 
12. የእምነት ሕይወት የመተባበር ጉዳይ ነው (ዘፍጥረት 14፡1-24) 
13. አብርሃም ስጋን በመከተል ፋንታ እግዚአብሄርን ተከተለ (ዘፍጥረት 14፡17-24; 15:1)
14. ቁሳዊ ሐብቶችን የተወው የአብርሃም እምነት (ዘፍጥረት 14፡17-24; 15:1) 
15. አብርሃም በትክክል ታላቅ ሰው ነበር (ዘፍጥረት 14፡17-24) 
16. እግዚአብሄርን ከዓለም አስበልጣችሁ ውደዱት (ዘፍጥረት 15፡1) 
17. ከአብርሃም እምነት ጋር ተመሳሳይ የሆነ እምነት (ዘፍጥረት 15፡1-6)
18. አብርሃም ከእግዚአብሄር የተቀበለው ጽድቅ (ዘፍጥረት 15፡1-7) 
19. ልባችሁን ከቁሳዊ ስስት ማራቅ አለባችሁ (ዘፍጥረት 15፡1-7)
20. አብርሃም የነበረው እምነት ይኑራችሁ (ዘፍጥረት 15፡1-21) 
21. በእግዚአብሄር ቃል የሆነው የደህንነት ዘር (ዘፍጥረት 15፡3-11) 

ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Lebih
The New Life Mission

Bagaimana Anda mengetahui tentang kami?

Bagaimana Anda mengetahui tentang kami?