Search

BUKU CETAK GRATIS,
BUKU ELEKTRONIK, DAN BUKU AUDIO

Surat Rasul Paulus kepada Jemaat di Roma

Amharic 6

በሮሜ ውስጥ የተገለጠው የእግዚአብሄር ጽድቅ - የእግዚአብሄር ጽድቅ የሆነው ጌታችን (II)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928231737 | Halaman 402

Unduh buku elektronik dan buku audio GRATIS

Pilih format file yang Anda inginkan dan unduh dengan aman ke perangkat seluler, PC, atau tablet Anda untuk membaca dan mendengarkan kumpulan khotbah kapan saja dan di mana saja. Semua buku elektronik dan buku audio sepenuhnya gratis.

Anda dapat mendengarkan buku audio melalui pemutar di bawah ini. 🔻
Miliki buku cetak
Beli buku cetak di Amazon
ማውጫ
 
መቅድም 

ምዕራፍ 7
1. የምዕራፍ 7 መግቢያ 
2. የጳውሎስ እምነት ፍሬ ነገር፡ ለሐጢያት ከሞቱ በኋላ ከክርስቶስ ጋር መተባበር (ሮሜ 7፡1-4) 
3. ጌታን የምናመሰግንበት ምክንያት (ሮሜ 7፡5-13) 
4. ሥጋን ብቻ የሚያገለግለው ሥጋችን (ሮሜ 7፡14-25) 
5. ሥጋ ለሐጢያት ሕግ ይገዛል (ሮሜ 7፡24-25) 
6. የሐጢያተኞች አዳኝ ጌታ ይመስገን (ሮሜ 7፡14-8፡2) 

ምዕራፍ 8 
1. የምዕራፍ 8 መግቢያ 
2. የእግዚአብሄር ጽድቅ ሕግ የሚጠይቀው ቅን መጠይቅ ፍጻሜ (ሮሜ 8፡1-4) 
3. ክርስቲያን ማነው? (ሮሜ 8፡9-11) 
4. ስለ ሥጋ ማሰብ ሞት ነውስለ መንፈስ ማሰብ ግን ሕይወትና ሰላም ነው (ሮሜ 8፡4-11) 
5. በእግዚአብሄር ጽድቅ መመላለስ (ሮሜ 8፡12-16) 
6. የእግዚአብሄርን መንግሥት ወራሾች (ሮሜ 8፡16-27) 
7. የጌታ ዳግም ምጽአትና የሺህው ዓመት መንግሥት (ሮሜ 8፡18-25) 
8. ጻድቃንን የሚያግዘው መንፈስ ቅዱስ (ሮሜ 8፡26-28) 
9. ነገር ሁሉ ለበጎ ይደረጋል (ሮሜ 8፡28-30) 
10. ስሁት አስተምህሮቶች (ሮሜ 8፡29-30) 
11. ዘላለማዊ ፍቅር (ሮሜ 8፡31-34) 
12. ማን ሊቃወመን ይደፍራል? (ሮሜ 8፡31-34) 
13. ጻድቃንን ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለያቸዋል? (ሮሜ 8፡35-39) 

ምዕራፍ 9
1. የምዕራፍ 9 መግቢያ 
2. አስቀድሞ መወሰን በእግዚአብሄር ጽድቅ ውስጥ እንደታቀደ ማወቅ አለብን (ሮሜ 9፡9-33) 
3. እግዚአብሄር ያዕቆብን መውደዱ ስህተት ነውን? (ሮሜ 9፡30-33) 

ምዕራፍ 10 
1. የምዕራፍ 10 መግቢያ 
2. እውነተኛ እምነት ከመስማት ይመጣል (ሮሜ 10፡16-21) 

ምዕራፍ 11 
1. እስራኤል ይድን ይሆን? 

ምዕራፍ 12
1. በእግዚአብሄር ፊት አእምሮዋችሁን አድሱ 

ምዕራፍ 13
1. ለእግዚአብሄር ጽድቅ ኑሩ 

ምዕራፍ 14
1. እርስ በርሳችሁ አትፈራረዱ 

ምዕራፍ 15
1. ወንጌልን በመላው ዓለም እናሰራጭ 

ምዕራፍ 16
1. እርስ በርሳችሁ ሰላም ተባባሉ 
 
በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ ያሉት ትምህርቶች በልባችሁ ውስጥ ያለውን ጥማት ያረካሉ፡፡ የዘመኑ ክርስቲያኖች በየቀኑ ለሚሰሩአቸው የግል ሐጢያቶቻቸው እውነተኛውን መፍትሄ ሳያውቁ መኖራቸውን ቀጥለዋል፡፡ የእግዚአብሄር ጽድቅ ምን እንደሆነ ታውቃላችሁን? ደራሲው እናንተ ራሳችሁ ይህንን ጥያቄ እንደምትጠይቁና በእነዚህ መጽሐፎች ውስጥ በስፋት የተብራራውን የእግዚአብሄር ጽድቅ እንደምታምኑ ተስፋ አደርጋለሁ፡፡ አስቀድሞ የመወሰን፤ የመንጻትና የሒደት ቅድስና ትምህርቶች በምዕመናን ነፍስ ውስጥ ያመጡት ነገር ቢኖር ውዥንብርንና ባዶነትን ብቻ ነው፡፡ ነገር ግን ውድ ክርስቲያኖች በተማራችሁትና ባረጋገጣችሁት እውነት መቀጠል የሚገባችሁ ጊዜ ካለ አሁን ነው፡፡ እነዚህ መጽሐፎች ለነፍሳችሁ ታላቅ ማስተዋልን ያመጣሉ፤ ደራሲው የእግዚአብሄርን ጽድቅ የማወቅ በረከት እንዲኖራችሁ ይፈልጋል፡፡
Lebih
Pemutar buku audio
The New Life Mission

Bagaimana Anda mengetahui tentang kami?

Bagaimana Anda mengetahui tentang kami?