Search

BUKU CETAK GRATIS,
BUKU ELEKTRONIK, DAN BUKU AUDIO

Kemah Suci

Amharic 10

የመገናኛው ድንኳን፡ የኢየሱስ ክርስቶስ ስዕላዊ መግለጫ (II)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928200290 | Halaman 393

Unduh buku elektronik dan buku audio GRATIS

Pilih format file yang Anda inginkan dan unduh dengan aman ke perangkat seluler, PC, atau tablet Anda untuk membaca dan mendengarkan kumpulan khotbah kapan saja dan di mana saja. Semua buku elektronik dan buku audio sepenuhnya gratis.

Anda dapat mendengarkan buku audio melalui pemutar di bawah ini. 🔻
Miliki buku cetak
Beli buku cetak di Amazon
ማውጫ
 
መቅድም 
1. እኛ በሐጢያቶቻችን ምክንያት ወደ ጥፋት የምናፈገፍግ አይደለንም (ዮሐንስ 13፡1-11) 
2. የቅደስቱ ስፍራ መጋረጃና ምሰሶዎች (ዘጸዓት 26፡31-37) 
3. እነዚያ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን መግባት የሚችሉት (ዘጸዓት 26፡31-33) 
4. የተቀደደው መጋረጃ (ማቴዎስ 27፡50-53) 
5. ለእያንዳንዱ የመገናኛው ድንኳን ሳንቃ ሁለት የብር እግሮች ሁለት ማጋጠሚያዎች (ዘጸዓት 26፡15-37) 
6. በምስክሩ ታቦት ውስጥ የተደበቁት መንፈሳዊ ምስጢሮች (ዘጸዓት 25፡10-22) 
7. በስርየት መክደኛው ላይ የሚቀርብ የሐጢያት ስርየት ቁርባን (ዘጸዓት 25፡10-22) 
8. የሕብስቱ ገበታ (ዘጸዓት 37፡10-16) 
9. የወርቁ መቅረዝ (ዘጸዓት 25፡31-40) 
10. የዕጣኑ መሰውያ (ዘጸዓት 30፡1-10) 
11. ለስርየት ቀን የሚሆነውን መስዋዕት ያቀረበው ሊቀ ካህን (ዘሌዋውያን 16፡1-34) 
12. በመገናኛው ድንኳን መደረቢያዎች ውስጥ የተደበቁት አራቱ ምስጢሮች (ዘጸዓት 26፡1-14) 
13. የአንባቢያን ግምገማዎች 
 
በብሉይ ኪዳን እግዚአብሄር የመገናኛውን ድንኳን እንዲሰራ ሙሴን እንዳዘዘው በአዲስ ኪዳንም በውስጣችን ያድር ዘንድ እግዚአብሄር በእያንዳንዳችን ልቦች ውስጥ መቅደስ እንድንሰራ ይፈልጋል፡፡ ይህንን መቅደስ በልቦቻችን ውስጥ የምንሰራበት የእምነት ቁስ የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ቃል ነው፡፡ በዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሐጢያቶቻችንን በሙሉ ማጠብና ማንጻት አለብን፡፡ እግዚአብሄር መቅደስን እንድንሰራ ሲነግረን ልቦቻችንን ባዶ እንድናደርግና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እንድናምን እየነገረን ነው፡፡ ሁላችንም በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን ልቦቻችንን ማንጻት አለብን፡፡
በዚህ የወንጌል እውነት በማመን የልቦቻችንን ሐጢያቶች በሙሉ ስናነጻ ያን ጊዜ እግዚአብሄር በውስጣችን ይኖራል፡፡ በልቦቻችሁ ውስጥ ቅዱስ መቅደስ መስራት የምትችሉት በዚህ እውነተኛ ወንጌል በማመን ነው፡፡ እስከ አሁን ድረስ አንዳንዶቻችሁ ምናልባትም በራሳችሁ ጥረት መቅደሶችን ለመስራት በመሞከር ልቦቻችሁን ለማንጻት የንስሐ ጸሎቶቻችሁን ስታቀርቡ ነበር፡፡ ነገር ግን አሁን ጊዜው ይህንን የሐሰት እምነት ትታችሁ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን አእምሮዋችሁን የምታድሱበት ነው፡፡
Lebih
Pemutar buku audio

Buku-buku yang terkait dengan judul ini

The New Life Mission

Bagaimana Anda mengetahui tentang kami?

Bagaimana Anda mengetahui tentang kami?