Search

無料の電子書籍とオーディオブック

異端

アムハラ語 26

የኢዮርብዓምን ሐጢያቶች የተከተሉ መናፍቃን ( II )

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928241385 | ページ 338

電子書籍とオーディオブックを無料でダウンロード

お好みのファイル形式を選択し、モバイル端末、PC、タブレットに安全にダウンロードして、説教集をいつでもどこでも読んだり聴いたりすることができます。すべての電子書籍とオーディオブックは完全無料です。

下記のプレーヤーでオーディオブックを聴くことができます。🔻
ペーパーバックを所有
Amazonでペーパーバックを購入
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ጣዖት አምልኮ ኑፋቄ እንደሆነ ታውቃላችሁን? (1ኛ ነገሥት 10፡1-29) 
2. የእግዚአብሄር እርግማን በመናፍቃን ላይ (1ኛ ነገሥት 15፡25-34) 
3. እንደ ንጉሥ አክዓብ ያሉ የዛሬዎቹ መናፍቃን (1ኛ ነገሥት 21፡1-26) 
4. አሁንም በዚህ ምድር ላይ የቀሩ የአምላክ ባሮች አሉ (1ኛ ነገሥት 22፡1-40) 
5. አሁን ክርስቲያኖች መመለስና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ማመን አለባቸው (1ኛ ነገሥት 22፡51-53) 
6. ገንዘብን ብቻ የሚሹ እነዚህ ክርስቲያን መሪዎች እነማን ናቸው? (2ኛ ነገሥት 5፡1-27) 
7. ነገ በዚህ ጊዜ እውነተኛ ደህንነት ምን እንደሆነ ታውቃላችሁ (2ኛ ነገሥት 7፡1-20) 
8. በዛሬው ክርስትና ውስጥ ሐሰተኛ ነቢያቶች እነማን ናቸው? (ማቴዎስ 7፡15-27) 
9. ክርስቶስ ነው ብለው በኢየሱስ የማያምኑ መናፍቃንን ወደ እውነቱ እንምራቸው! (1 ኛ ዮሐንስ 5፡1-12) 
10. ዳግመኛ የተወለዱ ሰዎችን ሕይወት አትግደሉ (ዘፍጥረት 9፡1-7) 
11. እንደ ጣዖት አምላኪው ሰሎሞን በእግዚአብሄር ፊት ጣዖታትን ከማምለክ ለመሸሽ ምን እናድርግ? (1ኛ ነገሥት 9፡1-9) 
12. በሰዎች ነፍሶች ላይ ያነጣጠሩ ሐያል አዳኞች አሉ (ዘፍጥረት 10፡1-14) 
13. የካም ዘሮች ሃያላን የነፍስ አደን አዳኞች (ዘፍጥረት 10፡1-32) 
14. የባቤል ግንብ ትምህርት (ዘፍጥረት 11፡1-9) 
15. እምነታችሁን ድንጋይና ጭቃ በሚመስል ንጹህ እምነት ልትኖሩት ይገባችኋል (ዘፍጥረት 11፡1-9) 
 
ዛሬ ክርስቲያኖች ጌታ ያበጀውና የሰጠን የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እውነት ምን እንደሆነ አያውቁም፡፡ ስለዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሳይሆን በክርስትና ትምህርቶች ማመናቸውን ቀጥለዋል፡፡ በዚያ ምክንያት በኢየሱስ ላይ እምነት እንዳላቸው ቢናገሩም እውነቱ የወርቅ ጥጆችን በመከተልና በማመን መቀጠላቸው ነው፡፡ በክርስትና ውስጥ የወርቅ ጥጆችን አምላክ አድርገው የሚሰግዱ ሰዎችን ለይተን ማወቅ አለብን፡፡ በእውነት አምላክ ፊት በመቅረብም ለእግዚአብሄር ጽድቅ መስዋዕቶችን ማቅረብ አለብን፡፡ እግዚአብሄር በደስታ የሚቀበለው መስዋዕት ሰዎች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የሐጢያት ስርየትን ከተቀበሉ በኋላ በእምነት በሚያቀርቡት የጽድቅ መስዋዕት ነው፡፡
もっと見る

このタイトルに関連する書籍

The New Life Mission

アンケートに答える

当サイトをどのようにお知りになりましたか?