Search

無料の電子書籍とオーディオブック

マルコによる福音書

アムハラ語 42

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች ( II ) - ከዚህ ከተበላሸው አለም በላይ ወዳለው ሰማይ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928241484 | ページ 258

電子書籍とオーディオブックを無料でダウンロード

お好みのファイル形式を選択し、モバイル端末、PC、タブレットに安全にダウンロードして、説教集をいつでもどこでも読んだり聴いたりすることができます。すべての電子書籍とオーディオブックは完全無料です。

下記のプレーヤーでオーディオブックを聴くことができます。🔻
ペーパーバックを所有
Amazonでペーパーバックを購入
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. እውነተኛ ማንነታችሁን ተመልከቱና በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እመኑ (ማርቆስ 7፡1-23) 
2. ቃሉን ተቀበሉና የእግዚአብሄርን ምህረት ፈልጉ (ማርቆስ 7፡1-23) 
3. ሰብዓዊ ተፈጥሮዋችሁን አምናችሁ ተቀበሉ (ማርቆስ 7፡14-23)  
4. መሰረታዊውን ሐጢያተኛ ተፈጥሮዋችሁን አምናችሁ ተቀበሉና የእግዚአብሄርን የደህንነት ጸጋ ለምኑ (ማርቆስ 7፡18-37) 
5. የተራቡ ነፍሳቶችን የሚያድነው የእግዚአብሄር ሥራ (ማርቆስ 8፡1-10) 
6. ዳግመኛ እንድትወለዱ የሚያስችላችሁ እምነት (ማርቆስ 8፡22-26) 
7. የክርስቲያን ሕይወት ራስን መሥዋዕት ማድረግ ነው (ማርቆስ 8፡27-38) 
8. እውነተኛውን እምነት ለእግዚአብሄር እንመስከር (ማርቆስ 8፡27-38) 
9. በችግሮች መካከል ጠንካሮች ሁኑ! (ማርቆስ 8፡33-35) 
10. ሙሴ የሕግ ምሳሌ፣ ኢየሱስ ጸጋንና እውነትን ተመልቶ ሥጋ የለበሰ፣ አጥማቂው ዮሐንስም አስታራቂ ነው (ማርቆስ 9፡1-13) 
11. በልቦቻቸው ባለጠጋ የሆኑ ሰዎች ምን ይገጥማቸዋል? (ማርቆስ 10፡17-27) 
12. ከስደት ጋር የሚገኝ መቶ ዕጥፍ በረከት (ማርቆስ 10፡23-31) 
13. መንፈሳዊው ምኞትና ስጋዊው ምኞት (ማርቆስ 10፡35-52) 
14. የዕውሩ ለማኝ የበርጤሜዎስ እምነት (ማርቆስ 10፡46-52) 
15. ለጌታ ታስፈልጉታላችሁ (ማርቆስ 11፡1-10) 
 
የማርቆስ ወንጌል ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሄር ልጅና ራሱም አምላክ እንደሆነ ይመሰክራል፡፡ እርሱ አዳኛችን እንደሆነም ይመሰክራል፡፡ ስለዚህ የማርቆስ ወንጌል ጸሐፊ እርሱ አምላክና አዳኛችን እንደሆነ በመመስከር ኢየሱስን በሐይል ይመሰክረዋል፡፡ እኔም በተቻለ መጠን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ተመርኩዤ በማርቆስ ወንጌል ውስጥ የተገለጠውን ይህንን ኢየሱስ ክርስቶስን ልመሰክር የምወደው ለዚህ ነው፡፡ የክርስትና አስኳል እውነት የሚገኘው በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ውስጥ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ኢየሱስ ኒቆዲሞስን ‹‹እውነት እውነት እልሃለሁ ሰው ከውሃና ከመንፈስ ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሄር መንግስት ሊገባ አይችልም›› አለው፡፡ (ዮሐንስ 3፡5)
もっと見る
The New Life Mission

アンケートに答える

当サイトをどのようにお知りになりましたか?