Search

無料の電子書籍とオーディオブック

協力者になっている者に対する説教集

アムハラ語 57

አጋር ሰራተኞቻችን ለሚሆኑ የቀረቡ ስብከቶች (I)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928260317 | ページ 321

電子書籍とオーディオブックを無料でダウンロード

お好みのファイル形式を選択し、モバイル端末、PC、タブレットに安全にダウンロードして、説教集をいつでもどこでも読んだり聴いたりすることができます。すべての電子書籍とオーディオブックは完全無料です。

下記のプレーヤーでオーディオブックを聴くことができます。🔻
ペーパーバックを所有
Amazonでペーパーバックを購入
የማውጫ ሰሌዳ

መቅድም 
1. በዚህ በመጨረሻው ዘመን የሕይወትን እንጀራ የሚያካፍሉ ሰዎች የተባረኩ ናቸው (ማቴዎስ 24፡32-51) 
2. በጠበበው ደጅ ግቡ (ማቴዎስ 7፡13-27) 
3. የተታለሉ ልጆችን በወንጌል ብርሃን አብሩ (ኢሳይያስ 1፡21-31) 
4. እግዚአብሄር የዓለምን ሐጢያት ደምስሶዋል (ኢሳይያስ 1፡10-18)
5. አስመሳዩ ክርስትና የተመሠረተው እንዴት ነበር? (1ኛ ነገሥት 11፡26-40) 
6. የክርስቶስ ጽድቅ፡ ፍጹም አስፈላጊ (ሮሜ 8፡1-11) 
7. ንስሐ ግቡና ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ (ማቴዎስ 4፡12-25) 
8. የእግዚአብሄር ቃል (ዮሐንስ 1፡1-14)
9. እኛ ቡራኬዎችን ተቀብለናል! (ማቴዎስ 5፡1-16) 
10. ኖህ በጌታ እግዚአብሄር ዓይኖች ፊት ጸጋን አገኘ (ዘፍጥረት 6፡1-22) 
11. የወንጌል ሰባኪ ተግባራቶች (ማቴዎስ 13፡1-23) 
12. ፍጹም የሆነ ሕይወት የምንመራበትን ቀን ተስፋ ማድረግ (ሮሜ 8፡18-28)

ይህ መጽሐፍ አብረውን ያሉትን አጋር ሰራተኞችና ቅዱሳኖችን ለመምራትና እውነተኛ የእግዚአብሄር አገልጋይ በመሆንም እንዴት ሕይወትን እንደሚኖሩ ለማሳየት የተጻፈ የስብከቶች ስብስብ ነው፡፡ በዚህ ምክንያት ይህ መጽሐፍ ‹‹አጋር ሰራተኞቻችን ለሚሆኑ የቀረቡ ስብከቶች›› የሚል ርዕስ ተሰጥቶታል፡፡
እኔ የግል ፍላጎቶቼን ትቼ በእምነት ውስጥ ካሉ አጋር ሰራተኞቻችን፣ በክርስቶስ ጽድቅ ከሙሉ ልቦቻቸው ከሚያምኑ ሰዎች ጋር ሕብረትን ለመካፈል ከልቤ እሻለሁ፡፡ ይህንን በተጨባጭ የምሻው እኛ የተገናኘነው በጌታ ጽድቅ እምነት ስለሆነና እነርሱም ደግሞ አሁን ይህንን እየሰበኩ ስለሆነ ነው፡፡
もっと見る

このタイトルに関連する書籍

The New Life Mission

アンケートに答える

当サイトをどのようにお知りになりましたか?