Search

無料の電子書籍とオーディオブック

使徒パウロのガラテヤ人への手紙

アムハラ語 16

በገላትያ ላይ የተሰጡ ስብከቶች - ከ ስጋዊ ግርዘት ወደ ንስሐ ትምህርት (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928209798 | ページ 415

電子書籍とオーディオブックを無料でダウンロード

お好みのファイル形式を選択し、モバイル端末、PC、タブレットに安全にダウンロードして、説教集をいつでもどこでも読んだり聴いたりすることができます。すべての電子書籍とオーディオブックは完全無料です。

下記のプレーヤーでオーディオブックを聴くことができます。🔻
ペーパーバックを所有
Amazonでペーパーバックを購入
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 1 
1. ጌታ ከዚህ ክፉ ዓለም አድኖናል (ገላትያ 1፡1-5) 
2. ምናልባት እምነታችሁ በግርዘት ከሚያምኑ ሰዎች እምነት ጋር የሚመሳሰል አይደለምን? (ገላትያ 1፡1-5) 
3. ጌታ ፈጽሞ ለአንዴና ለመጨረሻ አድኖናል (ገላትያ 1፡3-5) 
4. ከውሃውና ከመንፈሱ ወንጌል በቀር ሌላ ወንጌል ሊኖር አይችልም (ገላትያ 1፡6-10) 
5. የእግዚአብሄር አገልጋዮች ሆነው ልቦቻቸውን ያጸኑ ሰዎች (ገላትያ 1፡10-12) 
6. የሐዋርያው ጳውሎስ እምነትና ለግርዘት አቀንቃኞች የሰጠው ምክር (ገላትያ 1፡1-17) 
7. በሕግ ላይ የተመሰረተ እምነት ያመጣው እርግማኖችን ብቻ ነው (ገላትያ 1፡1-24) 

ምዕራፍ 2 
1. ሐዋርያው ጳውሎስ ሕግ አጥባቂዎችን ችላ ያላቸው ለምንድነው? (ገላትያ 2፡1-10) 
2. የጳውሎስ እምነት መሰረት (ገላትያ 2፡20) 
3. በእግዚአብሄር ልጅ ላይ ባለው እምነት ከእርሱ ጋር ሞተን ተነስተናል? (ገላትያ 2፡20) 
4. ሰው የሚጸድቀው በውሃና በመንፈስ ወንጌል እንጂ በሕግ ሥራዎች አይደለም (ገላትያ 2፡11-21) 
5. እኛ የጸደቅነው በንጹህ እምነት ብቻ ነው (ገላትያ 2፡11-21) 

ምዕራፍ 3 
1. ሁልጊዜም በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ባላችሁ እምነት ሕይወታችሁን ኑሩ (ገላትያ 3፡1-11) 
2. የልቦቻችን ባዶነት የሚወገደው መቼ ነው? (ገላትያ 3፡23-29) 
3. አሁን ዳግመኛ ከሕግ እርግማኖች በታች መሆን አይኖርብንም (ገላትያ 3፡1-29) 
 
የዘመኑ ክርስትና ተራ ወደሆነ የአለም ሐይማኖት ተለውጦዋል፡፡ ዛሬ አብዛኞቹ ክርስቲያኖች በመንፈሳዊ እምነት ዳግም ስላልተወለዱ ሐጢያተኞች ሆነው ይኖራሉ፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት እስከ አሁን ድረስ የውሃውንና የመንፈሱን ወንጌል ሳያውቁ በክርስቲያን ትምህርቶች ላይ ስለተደገፉ ነው፡፡
ስለዚህ የግርዘት አቀንቃኞችን መንፈሳዊ ስህተቶች የምታውቁበትና ከዚህ እምነት የምትርቁበት ጊዜው አሁን ነው፡፡ የንስሐ ጸሎትን ተቃርኖዎች ልታውቁ ያስፈልጋችኋል፡፡ ከመቼውም ጊዜ በላይ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ጸንታችሁ የምትቆሙበት ጊዜ አሁን ነው፡፡
እስከ አሁን ድረስ በዚህ በእውነተኛው ወንጌል ካላመናችሁ አሁኑኑ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ወደ እኛ በመጣው አዳኛችን ልታምኑ ይገባችኋል፡፡ አሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል እውነት በሚያምነው እምነት ሙሉ ክርስቲያኖች ልትሆኑ ይገባል፡፡
もっと見る
オーディオブックプレーヤー
The New Life Mission

アンケートに答える

当サイトをどのようにお知りになりましたか?