Search

無料の電子書籍とオーディオブック

ヨハネによる福音書

アムハラ語 19

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928210008 | ページ 358

電子書籍とオーディオブックを無料でダウンロード

お好みのファイル形式を選択し、モバイル端末、PC、タブレットに安全にダウンロードして、説教集をいつでもどこでも読んだり聴いたりすることができます。すべての電子書籍とオーディオブックは完全無料です。

下記のプレーヤーでオーディオブックを聴くことができます。🔻
ペーパーバックを所有
Amazonでペーパーバックを購入
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም

ምዕራፍ 3
1. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግመኛ መወለድ አለብን (ዮሐንስ 3፡1-15) 
2. ጌታችን እኛን ከዓለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ዓለም መጣ (ዮሐንስ 3፡14-21) 
3. በእግዚአብሄር ፊት ማመን ያለብን በምንድነው? (ዮሐንስ 3:21) 
4. አምላካችን እውነተኛ ዘላለማዊ ሕይወት የሰጠን ጌታ ነው (ዮሐንስ 3:35-36) 

ምዕራፍ 4
1. ችግሮቻችንን ሁሉ የሚፈታ ጌታ (ዮሐንስ 4:3-19) 
2. ልቦቻችን እርካታን የሚያገኙት በምንድነው? (ዮሐንስ 4:10-24) 
3. አንድን ሰው ፈጽሞ እንዳይጠማ የሚያደርገው የሕይወት ውሃ (ዮሐንስ 4፡13-26፤ ዮሐንስ 4፡39-42) 
4. ለመንፈሳዊ መነቃቃታችን የሚያስፈልገን እምነት ምን ዓይነት ነው? (ዮሐንስ 4፡19-26) 
5. የኢየሱስ ቃል የእግዚአብሄር ቃል ነው (ዮሐንስ 4፡46-54) 

ምዕራፍ 5
1. በጭራሽ ወደ ይሁዲነት መመለስ አይገባንም (ዮሐንስ 5፡10-29) 
2. ጌታ የቤተ ሳይዳን መጥመቂያ ጎበኘ (ዮሐንስ 5፡1-9) 

ምዕራፍ 6
1. ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር መብል ሥሩ (ዮሐንስ 6፡16-40) 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
もっと見る
The New Life Mission

アンケートに答える

当サイトをどのようにお知りになりましたか?