Search

無料の電子書籍とオーディオブック

ルカによる福音書

アムハラ語 44

በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ኢየሱስ የተወለደው ለማን ነበር?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230075 | ページ 337

電子書籍とオーディオブックを無料でダウンロード

お好みのファイル形式を選択し、モバイル端末、PC、タブレットに安全にダウンロードして、説教集をいつでもどこでも読んだり聴いたりすることができます。すべての電子書籍とオーディオブックは完全無料です。

下記のプレーヤーでオーディオブックを聴くことができます。🔻
ペーパーバックを所有
Amazonでペーパーバックを購入
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. ምስኪኖችን ሊያድን የመጣው ኢየሱስ (ሉቃስ 2፡1-14) 
2. ዓለማዊ መሻቶችን ጣሉና ጌታን ተገናኙ (ሉቃስ 2፡1-14) 
3. እውነተኛ አዳኛችን የሆነው ኢየሱስ (ሉቃስ 2፡1-14) 
4. ኢየሱስ በግርግም ውስጥ (ሉቃስ 2፡1-20) 
5. የጌታችን ልደት (ሉቃስ 2፡1-20) 
6. በመንፈስ ድሆች የሆኑ ሰዎች አዳኝ (ሉቃስ 2፡1-20) 
7. ሐጢያተኞችን ለማዳን ወደ ሰው ታሪክ የገባው ጌታ (ሉቃስ 2፡1-21) 
8. ኢየሱስ ራሱ አምላክ እንደሆነ በማመን እምነታችሁን ኑሩ (ሉቃስ 2፡1-21) 
9. ኢየሱስ ክርስቶስ እረኛችን (ሉቃስ 2፡8-21) 
10. ኢየሱስ ክርስቶስ መላውን የሰው ዘር ለማዳን መጣ (ሉቃስ 2፡25-35) 
11. ኢየሱስ ለመነሣትና ለመውደቅ ምልክት ሆነ (ሉቃስ 2፡25-35) 
12. ኢየሱስ ክርስቶስን በትክክል በልባችሁ እመኑ (ሉቃስ 2፡25-35) 
13. ለትሁታን ብቻ የተሰጠው የአምላክ ፍቅርና የሚያድን ጸጋ (ሉቃስ 1፡26-38) 
14. የስጋ ፍትወቶችን ባስወገዱ ልቦች ውስጥ የገባ ጌታ (ሉቃስ 1፡24-55) 
15. ከነፍሶቻችን ጋር የተገናኘው ኢየሱ (ሉቃስ 1፡46-50) 
16. በቅድስናና በጽድቅ እንድናገለግለው ያደረገን ጌታ (ሉቃስ 1፡67-75) 
 
የአለምን ታሪክ በሙሉ ያንቀሳቀሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ነው፡፡ ጌታችን ሰዎችን ሁሉ ከአለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ምድር መጣ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ለምናምነውም የአዲስ ሕይወት እንጀራ ሆነ፡፡ ጌታችን እናንተንና እኔን ፈልጎ የመጣው በሐጢያቶቻችን ለሲዖል ታጭተን ለነበርነው ለእኛ ይህንን አዲስ ሕይወት ለመስጠት ነበር፡፡
もっと見る

読者からの書評

  • በሉቃስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ኢየሱስ የተወለደው ለማን ነበር?
    Yohannes Make Mara, Ethiopia

    ብዙዎቻችን ገናን የምናከብረው በዘልማዳዊ መንገድ ነው። ስለ ክርስቶስ ልደት ያለን መረዳት ጥራዝ ነጠቅ ነው። ይህን መጽሐፍ ካነበባችሁ ግን ገናን በዘልማዳዊ መንገድ አታከብሩም። ሰው ሆኖ በከብቶች በረት ተወልዶ፣ በመጠቅለያ ተጠቅልሎ በግርግም በተኛው ሕጻኑ ኢየሱስ እጅግ ትደነቃላችሁ። ድንቅና ትልቅ የሆነ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መረዳት ይኖራችኋል። ይህን ድንቅ መጽሐፍ እንድታነቡ ልባዊ ግብዣዬ አቀርባለሁ።

    もっと見る
The New Life Mission

アンケートに答える

当サイトをどのようにお知りになりましたか?