Search

GRATIS E-BOOKS EN AUDIOBOEKEN

Het Evangelie volgens Johannes.

Amhaars 19

በዮሐንስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - አንድያ ልጅ በሆነው በኢየሱስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር (Ⅱ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928210008 | Pagina’s 358

Download GRATIS e-books en audioboeken

Kies uw gewenste bestandsformaat en download veilig naar uw mobiele apparaat, PC of tablet om de prekencollecties overal en altijd te lezen en te beluisteren. Alle e-books en audioboeken zijn volledig gratis.

U kunt het audioboek beluisteren via de onderstaande speler. 🔻
Bezit een paperback
Koop een paperback op Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም

ምዕራፍ 3
1. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን ዳግመኛ መወለድ አለብን (ዮሐንስ 3፡1-15) 
2. ጌታችን እኛን ከዓለም ሐጢያቶች ለማዳን ወደዚህ ዓለም መጣ (ዮሐንስ 3፡14-21) 
3. በእግዚአብሄር ፊት ማመን ያለብን በምንድነው? (ዮሐንስ 3:21) 
4. አምላካችን እውነተኛ ዘላለማዊ ሕይወት የሰጠን ጌታ ነው (ዮሐንስ 3:35-36) 

ምዕራፍ 4
1. ችግሮቻችንን ሁሉ የሚፈታ ጌታ (ዮሐንስ 4:3-19) 
2. ልቦቻችን እርካታን የሚያገኙት በምንድነው? (ዮሐንስ 4:10-24) 
3. አንድን ሰው ፈጽሞ እንዳይጠማ የሚያደርገው የሕይወት ውሃ (ዮሐንስ 4፡13-26፤ ዮሐንስ 4፡39-42) 
4. ለመንፈሳዊ መነቃቃታችን የሚያስፈልገን እምነት ምን ዓይነት ነው? (ዮሐንስ 4፡19-26) 
5. የኢየሱስ ቃል የእግዚአብሄር ቃል ነው (ዮሐንስ 4፡46-54) 

ምዕራፍ 5
1. በጭራሽ ወደ ይሁዲነት መመለስ አይገባንም (ዮሐንስ 5፡10-29) 
2. ጌታ የቤተ ሳይዳን መጥመቂያ ጎበኘ (ዮሐንስ 5፡1-9) 

ምዕራፍ 6
1. ለዘላለም ሕይወት ለሚኖር መብል ሥሩ (ዮሐንስ 6፡16-40) 
 
በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የተገለጠው የእግዚአብሄር ፍቅር 
 
እንዲህ ተብሎ ተጽፎዋል፡- ‹‹መቼም ቢሆን እግዚአብሄርን የያው አንድ ስንኳ የለም፡፡ በአባቱ እቅፍ ያለ አንድ ልጅ እርሱ ተረከው፡፡›› (ዮሐንስ 1፡18) 
ኢየሱስ የእግዚአብሄርን ፍቅር እንዴት ፍጹም አድርጎ ገለጠው! የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል ምንኛ ፍጹም የሆነ የደህንነት እውነት ነው! በውሃና በደም በመጣው በኢየሱስ ላይ ባለን እምነት ደህንነታችንን በማግኘታችን በጭራሽ አንጸጸትም፡፡ (1ኛ ዮሐንስ 5፡6) 
ሁላችሁም የእግዚአብሄርን ፍቅር በገለጠው በኢየሱስ ክርስቶስ እንድታምኑ፣ በእርሱ ፍቅር ላይ ያላችሁን እምነትም በልባችሁ ውስጥ እንድታኖሩና በየቀኑም ይህንን ፍቅር ለማስፋፋት እንድትኖሩ እመኛለሁ፡፡ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል አማካይነት ከእግዚአብሄር ጋር ተገናኝታችሁ የሐጢያት ስርየትን በረከት እንድታገኙ እመኛለሁ፡፡ 
Meer
The New Life Mission

Doe mee aan ons onderzoek

Hoe heeft u over ons gehoord?