Search

مفت ای بُکس اور مفت آڈیو بُکس

የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል፤

امہاری-ہسپانوی  1

[አማርኛ-Español] በውኑ በውሃውና በመንፈሱ ዳግም ተወልዳችኋልን? [አዲስ የተሻሻለ ትርጉም]-¿VERDADERAMENTE HAS NACIDO DE NUEVO POR AGUA Y EL ESPÍRITU? [Nueva edición revisada]

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928227471 | ورقے 885

ڈاؤن لوڈ کرو مفت ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں

اپنی پسندیدہ فائل فارمیٹ چنو تے اپنے موبائل ڈیوائس، پی سی یا ٹیبلٹ تے محفوظ طریقے نال ڈاؤن لوڈ کرو تاں جو تسیں کدے وی، کتھے وی وعظاں دا مجموعہ پڑھ تے سن سکو۔ ساریاں ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں بلکل مفت نیں۔

🔻تسیں تھلے دتے گئے پلیئر راہیں آڈیو کتاب سن سکدے او۔
پرنٹڈ کتاب دے مالک بنو
ایمیزون تے پرنٹڈ کتاب خریدو
ማውጫ

ክፍል አንድ—ስብከቶች 
1. ለመዳን አስቀድመን ስለ ኃጢአቶቻችን ማወቅ አለብን (ማርቆስ 7፡8-9, 20-23)
2. ሰዎች ኃጢአተኞች ሆነው የተወለዱ ናቸው (ማርቆስ 7፡20-23)
3. ነገሮችን በሕጉ መሠረት ብናደርግ ሕጉ ሊያድነን ይችላልን? (ሉቃስ 10፡25-30) 
4. ዘላለማዊው ቤዛነት (ዮሐንስ 8፡1-12)
5. የኢየሱስ ጥምቀትና የኃጢአቶች ስርየት (ማቴዎስ 3፡13-17)
6. ኢየሱስ ክርስቶስ የመጣው በውሃ፣ በደምና በመንፈስ ነው (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-12)
7. የኢየሱስ ጥምቀት ለኃጢአተኞች የደህንነት ምሳሌ ነው (1ኛ ጴጥሮስ 3፡20-22)
8. የተትረፈረፈው ስርየት ወንጌል (ዮሐንስ 13፡1-17) 

ክፍል ሁለት—አባሪ 
1. የደህንነት ምስክርነቶች 
2. ተጨማሪ ማብራሪያ 
3. ጥያቄዎችና መልሶቻቸው 
 
(Amharic)
የዚህ ስያሜ ዋናው ርዕሰ ጉዳይ ‹‹በውሃና በመንፈስ ዳግም መወለድ›› ነው፡፡ በርዕሰ ጉዳዩ ላይ ቀደምትነት አለው፡፡ በሌላ አነጋገር ይህ መጽሐፍ ዳግም መወለድ ምን እንደሆነና እንዴት በውሃና በመንፈስ ዳግም መወለድ እንደሚሆን ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር በጥብቅ በተስማማ መልኩ በግልጥ ይነግረናል፡፡ ውሃው የሚያመለክተው የኢየሱስን የዮርዳኖስ ወንዝ ጥምቀት ነው፤ መጽሐፍ ቅዱስም እርሱ በዮሐንስ በተጠመቀ ጊዜ ኃጢአቶቻችን በሙሉ ወደ ኢየሱስ እንደተላለፉ ይናገራል፡፡ ዮሐንስ የሰው ዘር ሁሉ ወኪልና የሊቀ ካህኑ የአሮን ዘር ነበር፡፡ አሮን በስርየት ቀን እጆቹን በሚለቀቀው ፍየል ራስ ላይ ጫነና የእስራኤላውያንን ዓመታዊ ኃጢአቶች በሙሉ አስተላለፈ፡፡ ይህ ሊመጡ ያሉት መልካም ነገሮች ጥላ ነበር፡፡ የኢየሱስ ጥምቀት የእጆች መጫን አካል ነው፡፡ ኢየሱስ በዮርዳኖስ በእጆች መጫን መልክ ተጠመቀ፡፡ ስለዚህ ለኃጢያቶች ዋጋ ለመክፈልም በጥምቀቱ አማካይነት የዓለምን ኃጢአቶች በሙሉ ወሰደና ተሰቀለ፡፡ ነገር ግን አብዛኞቹ ክርስቲያኖች ኢየሱስ በዮርዳኖስ ለምን በመጥምቁ ዮሐንስ እንደተጠመቀ አያውቁም፡፡ የኢየሱስ ጥምቀት የዚህ መጽሐፍ ቁልፍ ቃልና የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል አስፈላጊ ክፍል ነው፡፡ ዳግም መወለድ የምንችለው በኢየሱስ ጥምቀትና በመስቀሉ በማመን ብቻ ነው፡፡
 
(Spanish)
El tema principal de este volumen es "nacer de nuevo del agua y el Espíritu". Tiene la originalidad en el tema. En otras palabras, este libro describe claramente qué es nacer de nuevo y cómo nacer de nuevo del agua y el Espíritu siguiendo estrictamente la Biblia. El agua simboliza el bautismo de Jesús en el Jordán y la Biblia dice que todos nuestros pecados fueron pasados a Jesús cuando fue bautizado por Juan el Bautista. Juan fue el representante de toda la humanidad y un descendiente de Aarón, el sumo sacerdote. Aarón ponía las manos sobre la cabeza del chivo expiatorio y le pasaba todos los pecados anuales de los israelitas en el Día de la Expiación. Esta era una sombra de las cosas buenas que estaban por venir. El bautismo de Jesús es el equivalente de la imposición de manos.
Jesús fue bautizado mediante la imposición de manos en el Jordán. Así que eliminó todos los pecados del mundo a través de Su bautismo y fue crucificado para pagar por ellos. Pero la mayoría de cristianos no sabe por qué Jesús fue bautizado por Juan el Bautista en el Jordán. El bautismo de Jesús es la palabra clave de este libro y parte indispensable del Evangelio del agua y el Espíritu. Solo podemos nacer de nuevo si creemos en el bautismo de Jesús y Su Cruz.
 
 Next 
Amharic 2: ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
 
Spanish 2: REGRESA AL EVANGELIO DEL AGUA Y DEL ESPÍRITU
REGRESA AL EVANGELIO DEL AGUA Y DEL ESPÍRITU [Nueva edición revisada]
ھور

اِس عنوان سے متعلقہ کتابیں

The New Life Mission

ساڈے سروے وچ حصہ پاؤ

تہانوں ساڈے بارے کنج پتہ چلیا؟