Search

مفت ای بُکس اور مفت آڈیو بُکس

پانی تے رُوح دی خوشخبری

امہاری-ہسپانوی 1

[አማርኛ-Español] በውኑ በውሃውና በመንፈሱ ዳግም ተወልዳችኋልን? [አዲስ የተሻሻለ ትርጉም]-¿VERDADERAMENTE HAS NACIDO DE NUEVO POR AGUA Y EL ESPÍRITU? [Nueva edición revisada]

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928227471 | ورقے 823

ڈاؤن لوڈ کرو مفت ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں

اپنی پسندیدہ فائل فارمیٹ چنو تے اپنے موبائل ڈیوائس، پی سی یا ٹیبلٹ تے محفوظ طریقے نال ڈاؤن لوڈ کرو تاں جو تسیں کدے وی، کتھے وی وعظاں دا مجموعہ پڑھ تے سن سکو۔ ساریاں ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں بلکل مفت نیں۔

🔻تسیں تھلے دتے گئے پلیئر راہیں آڈیو کتاب سن سکدے او۔
پرنٹڈ کتاب دے مالک بنو
ایمیزون تے پرنٹڈ کتاب خریدو
ማውጫ
 
ክፍል አንድ — ስብከቶች
1. ለመዳን አስቀድመን ስለ ኃጢአቶቻችን ማወቅ አለብን (ማርቆስ 7፡8-9፣ 20-23)
2. ሰዎች ኃጢአተኞች ሆነው የተወለዱ ናቸው (ማርቆስ 7፡20-23)
3. ነገሮችን በሕጉ መሠረት ብናደርግ ሕጉ ሊያድነን ይችላልን? (ሉቃስ 10፡25-30) 
4. ዘላለማዊው ቤዛነት (ዮሐንስ 8፡1-12)
5. የኢየሱስ ጥምቀት እና የኃጢአቶች ማስተስረያ (ማቴዎስ 3፡13-17)
6. ኢየሱስ ክርስቶስ የመጣው በውሃ፣ በደምና በመንፈስ ቅዱስ ነው (1ኛ ዮሐንስ 5፡1-12)
7. የኢየሱስ ጥምቀት ለኃጢአተኞች የድኅነት እውነተኛ ምሳሌ ነው (1ኛ ጴጥሮስ 3፡20-22)
8. የተትረፈረፈው ቤዛነት ወንጌል (ዮሐንስ 13፡1-17)
 
ክፍል ሁለት — አባሪ
1. ተጨማሪ ማብራሪያ
2. ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
 
(Amharic)
የዚህ መጽሐፍ ዋና ርዕሰ ጉዳይ “በውሃና በመንፈስ እንደገና መወለድ” ነው። በዚህ መጽሐፍ ዋና ርዕሰ ጉዳይ ላይ ኦሪጂናል ነው። በሌላ አባባል፣ ይህ መጽሐፍ እንደገና መወለድ ምን እንደሆነና በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት በውሃና በመንፈስ እንዴት እንደገና እንደምንወለድ በግልጽ ይነግረናል። ውሃው በዮርዳኖስ የኢየሱስን ጥምቀት ይወክላል እንዲሁም መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው ሁሉም ኃጢአታችን ወደ ኢየሱስ የተላለፈው በመጥምቁ ዮሐንስ በተጠመቀ ጊዜ ነው። ዮሐንስ የሰው ዘር ሁሉ ተወካይና የሊቀ ካህኑ የአሮን ዘር ነበር። አሮን በኃጢአት የማስተስረያ ቀን እጆቹን በተለቀቀው ፍየል ራስ ላይ በመጫን የእስራኤላውያንን ዓመታዊ ኃጢአት ሁሉ ወደ እሱ አሳልፎ ሰጠ። ይህ መስዋዕት ሊመጣ ያለው የበጎ ነገር ጥላ ነው። የኢየሱስ ጥምቀት የእጅ መጫን ምልክት ነው። ኢየሱስ በዮርዳኖስ በእጅ መጫን መልክ ተጠመቀ። ስለዚህ በጥምቀቱ የዓለምን ኃጢአት ሁሉ ወሰደና ስለ ኃጢአቱ ለመክፈል ተሰቀለ። ነገር ግን አብዛኛዎቹ ክርስቲያኖች ኢየሱስ በዮርዳኖስ በመጥምቁ ዮሐንስ ለምን እንደተጠመቀ አያውቁም። የኢየሱስ ጥምቀት የዚህ መጽሐፍ ቁልፍ ቃልና የውሃና የመንፈስ ወንጌል የማይነጠል ክፍል ነው። በኢየሱስ ጥምቀትና በመስቀሉ በማመን ብቻ እንደገና መወለድ እንችላለን።
 
(Spanish)
El tema principal de este volumen es "nacer de nuevo del agua y el Espíritu". Tiene la originalidad en el tema. En otras palabras, este libro describe claramente qué es nacer de nuevo y cómo nacer de nuevo del agua y el Espíritu siguiendo estrictamente la Biblia. El agua simboliza el bautismo de Jesús en el Jordán y la Biblia dice que todos nuestros pecados fueron pasados a Jesús cuando fue bautizado por Juan el Bautista. Juan fue el representante de toda la humanidad y un descendiente de Aarón, el sumo sacerdote. Aarón ponía las manos sobre la cabeza del chivo expiatorio y le pasaba todos los pecados anuales de los israelitas en el Día de la Expiación. Esta era una sombra de las cosas buenas que estaban por venir. El bautismo de Jesús es el equivalente de la imposición de manos.
Jesús fue bautizado mediante la imposición de manos en el Jordán. Así que eliminó todos los pecados del mundo a través de Su bautismo y fue crucificado para pagar por ellos. Pero la mayoría de cristianos no sabe por qué Jesús fue bautizado por Juan el Bautista en el Jordán. El bautismo de Jesús es la palabra clave de este libro y parte indispensable del Evangelio del agua y el Espíritu. Solo podemos nacer de nuevo si creemos en el bautismo de Jesús y Su Cruz.
 
 Next 
Amharic 2: ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ
 
Spanish 2: REGRESA AL EVANGELIO DEL AGUA Y DEL ESPÍRITU
REGRESA AL EVANGELIO DEL AGUA Y DEL ESPÍRITU
ھور

اِس عنوان سے متعلقہ کتابیں

The New Life Mission

ساڈے سروے وچ حصہ پاؤ

تہانوں ساڈے بارے کنج پتہ چلیا؟