Search

مفت ای بُکس اور مفت آڈیو بُکس

بدعتی

امہاری 25

የኢዮርብዓምን ሐጢያቶች የተከተሉ መናፍቃን (Ⅰ)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928238057 | ورقے 275

ڈاؤن لوڈ کرو مفت ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں

اپنی پسندیدہ فائل فارمیٹ چنو تے اپنے موبائل ڈیوائس، پی سی یا ٹیبلٹ تے محفوظ طریقے نال ڈاؤن لوڈ کرو تاں جو تسیں کدے وی، کتھے وی وعظاں دا مجموعہ پڑھ تے سن سکو۔ ساریاں ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں بلکل مفت نیں۔

🔻تسیں تھلے دتے گئے پلیئر راہیں آڈیو کتاب سن سکدے او۔
پرنٹڈ کتاب دے مالک بنو
ایمیزون تے پرنٹڈ کتاب خریدو
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. በእግዚአብሄር ፊት መናፍቃን እነማን ናቸው? (1ኛ ነገሥት 11፡1-13) 
2. በራሳቸው የአስተሳሰብ መዋቅር ውስጥ ሆነው በኢየሱስ የሚያምኑ ክርስቲያኖች እነማን ናቸው? (1ኛ ነገሥት 12፡25-33) 
3. የስጋን መሻቶች መከተል ወዲያውኑ መናፍቅ ያደርጋችኋል (1ኛ ነገሥት 12፡1-18) 
4. አሁን የምታምኑት በየትኛው ወንጌል ነው? (1ኛ ነገሥት 13፡33-34) 
5. እግዚአብሄርን በገንዘብ የተኩ የዘመኑ ክርስቲያኖች በእግዚአብሄር ፊት ጣዖት አምላኪዎች ናቸው (1ኛ ነገሥት 11፡1-13) 
6. እግዚአብሄር መናፍቃኖችን የሚያድነው እንዴት ነው? (1ኛ ነገሥት 19፡1-21) 
7. አጥማቂው ዮሐንስ የሰው ዘር ሁሉ ወኪል እንደሆነ ማመን አለባችሁ (ማቴዎስ 11፡1-19) 
8. እግዚአብሄር የሚረግማቸው ሰባት ዓይነት ሰዎች (ማቴዎስ 23፡1-36) 
9. ክፉውን ውሃ በጨው መፈወስ (2ኛ ነገሥት 2፡19-22) 
 
ዛሬ ክርስቲያኖች ጌታ ያበጀውና የሰጠን የውሃውና የመንፈሱ ወንጌል እውነት ምን እንደሆነ አያውቁም፡፡ ስለዚህ በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ሳይሆን በክርስትና ትምህርቶች ማመናቸውን ቀጥለዋል፡፡ በዚያ ምክንያት በኢየሱስ ላይ እምነት እንዳላቸው ቢናገሩም እውነቱ የወርቅ ጥጆችን በመከተልና በማመን መቀጠላቸው ነው፡፡ በክርስትና ውስጥ የወርቅ ጥጆችን አምላክ አድርገው የሚሰግዱ ሰዎችን ለይተን ማወቅ አለብን፡፡ በእውነት አምላክ ፊት በመቅረብም ለእግዚአብሄር ጽድቅ መስዋዕቶችን ማቅረብ አለብን፡፡ እግዚአብሄር በደስታ የሚቀበለው መስዋዕት ሰዎች በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የሐጢያት ስርየትን ከተቀበሉ በኋላ በእምነት በሚያቀርቡት የጽድቅ መስዋዕት ነው፡፡
ھور

اِس عنوان سے متعلقہ کتابیں

The New Life Mission

ساڈے سروے وچ حصہ پاؤ

تہانوں ساڈے بارے کنج پتہ چلیا؟