Search

مفت ای بُکس اور مفت آڈیو بُکس

مرقس دی انجیل

امہاری 41

በማርቆስ ወንጌል ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅰ) - ለማመንና ለመስበከ ምን ያህል መጣር ይገባናል?

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928230037 | ورقے 357

ڈاؤن لوڈ کرو مفت ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں

اپنی پسندیدہ فائل فارمیٹ چنو تے اپنے موبائل ڈیوائس، پی سی یا ٹیبلٹ تے محفوظ طریقے نال ڈاؤن لوڈ کرو تاں جو تسیں کدے وی، کتھے وی وعظاں دا مجموعہ پڑھ تے سن سکو۔ ساریاں ای-کتاباں تے آڈیو کتاباں بلکل مفت نیں۔

🔻تسیں تھلے دتے گئے پلیئر راہیں آڈیو کتاب سن سکدے او۔
پرنٹڈ کتاب دے مالک بنو
ایمیزون تے پرنٹڈ کتاب خریدو
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. የአጥማቂውን ዮሐንስ አገልግሎት ታውቃላችሁን? (ማርቆስ 1፡1-11) 
2. ከተራ ሰዎች የተለየ ሕይወት የሚመሩ ሰዎች (ማርቆስ 1፡1-11) 
3. ስጋዊ አስተሳሰቦችን እንጣልና የእግዚአብሄር ቃል እንደሚመራን እንኑር (ማርቆስ 2፡23-3፡6) 
4. የዓለምን ሐጢያቶች በሙሉ መደምሰስ የሚችለው ኢየሱስ (ማርቆስ 2፡1-12) 
5. በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል በማመን የልባችሁን ሐጢያቶች ፍቱ (ማርቆስ 2፡1-12) 
6. በእግዚአብሄር በመታመን እምነታችሁን ኑሩ (ማርቆስ 2፡13-22) 
7. እውነተኛውን ወንጌል ለማመን እምቢተኞች በመሆን መንፈስ ቅዱስን አትሳደቡ (ማርቆስ 3፡7-30) 
8. መልካሙ መሬት ምን ዓይነት ልብ ነው? (ማርቆስ 4፡10-20) 
9. ልባችሁ በመንገድ ዳር እንዳለው መሬት ነውን? (ማርቆስ 4፡1-9) 
10. የእግዚአብሄር መንግስት በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ተፈጽማለች (ማርቆስ 4፡21-32) 
11. እምነታችንን እስከ መጨረሻው ቀን ድረስ እንኑረው (ማርቆስ 4፡35-41) 
12. በፍትወቱ ለጥፋት የተረገመው ጎስቋላ ሰው ዳነ (ማርቆስ 5፡1-20) 
13. በጌታ ብቻ የሚያምኑ ሰዎች (ማርቆስ 5፡25-43) 
14. ድንግል ማርያምን ጣዖት አታድርጓት (ማርቆስ 6፡1-6) 
15. እግዚአብሄር ከበቂ በላይ አድኖናል (ማርቆስ 6፡34-44) 
 
የማርቆስ ወንጌል ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሄር ልጅና ራሱም አምላክ እንደሆነ ይመሰክራል፡፡ እርሱ አዳኛችን እንደሆነም ይመሰክራል፡፡ ስለዚህ የማርቆስ ወንጌል ጸሐፊ እርሱ አምላክና አዳኛችን እንደሆነ በመመስከር ኢየሱስን በሐይል ይመሰክረዋል፡፡ እኔም በተቻለ መጠን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ ተመርኩዤ በማርቆስ ወንጌል ውስጥ የተገለጠውን ይህንን ኢየሱስ ክርስቶስን ልመሰክር የምወደው ለዚህ ነው፡፡ የክርስትና አስኳል እውነት የሚገኘው በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ውስጥ እንደሆነ ግልጽ ነው፡፡ ኢየሱስ ኒቆዲሞስን ‹‹እውነት እውነት እልሃለሁ ሰው ከውሃና ከመንፈስ ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሄር መንግስት ሊገባ አይችልም›› አለው፡፡ (ዮሐንስ 3፡5)
ھور
The New Life Mission

ساڈے سروے وچ حصہ پاؤ

تہانوں ساڈے بارے کنج پتہ چلیا؟