Search

Często Zadawane Pytania na temat Wiary Chrześcijańskiej

Temat 1: Ponowne narodziny z wody i Ducha

1-20. የእግዚአብሄር እውነተኛ ቤተክርስቲያን ምንድናት?

የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን በኢየሱስ ጥምቀትና ደም በክርስቶስ የዳኑና የተቀደሱ ጻድቃን ሰዎች ተሰብስበው እግዚአብሄርን የሚያመልኩባት ስፍራ ነች፡፡ (1ኛ ቆሮንቶስ 1፡2) በኤፌሶን 4፡5 ላይ እንደተመዘገበው እውነተኛዋ የእግዚአብሄር ቤተክርስቲያን ምዕመናኖች ሁሉ ‹‹አንድ ጌታ፣ አንድ እምነት፣ አንዲት ጥምቀት፣ አንድ አምላክና የሁሉ አባት›› የሆነውን የሚያምኑበት ስፍራ ነች፡፡