Search

GRÁTIS: LIVROS IMPRESSOS,
eBOOK E AUDIO-BOOKS

Gênesis.

Amárico 54

የሰውን ዘር ከጥፋት የሚያድን የወንጌል ምስክር ሁኑ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928260454 | Páginas 306

Baixe eBooks e audiolivros GRÁTIS

Escolha seu formato de arquivo preferido e faça o download com segurança em seu dispositivo móvel, PC ou tablet para ler e ouvir as coleções de sermões a qualquer hora e em qualquer lugar. Todos os eBooks e audiolivros são totalmente gratuitos.

Você pode ouvir o audiolivro através do player abaixo. 🔻
Tenha um livro em brochura
Compre um livro em brochura na Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም
1. የሰውን ዘር ከጥፋት ማዳን የሚችሉ የወንጌል ሰባኪዎች ሁኑ (ዘፍጥረት 6፡5-22) 
2. አሁንም እንኳን ከሐጢያቶቻችሁ መዳን አለባችሁ (ዘፍጥረት 6፡1-4) 
3. በእነዚህ የመጨረሻ ቀኖች ለደህንነታችሁ ተዘጋጁ (ዘፍጥረት 6፡5-12) 
4. በእግዚአብሄር ጽድቅ በማመን ደህንነት ላይ ደርሰናል (ዘፍጥረት 6፡5-12) 
5. እምነታችሁን በውሃውና በመንፈሱ ወንጌል ላይ በማኖር ልባችሁን ጠብቁ (ዘፍጥት 6፡13-14)
6. ኢየሱስ ሐጢያቶቻችሁን በሙሉ የመደምሰሱን እውነታ ታውቃላችሁን? (ዘፍጥረት 6፡14)
7. የእግዚአብሄር ሠራተኞች (ዘፍጥረት 7፡1-24) 
8. እየቀረበ ላለው የዓለም ፍጻሜ መዘጋጀት አለባችሁ (ዘፍጥረት 7፡1-24) 
9. ወደ ደህንነት የሚወስደን እምነት (ዘፍጥረት 7፡1-13) 
10. ዓለምን በእግዚአብሄር ዓይኖች እዩት (ዘፍጥረት 7፡1-12) 
11. ወደ መርከቡ ለመግባት ያለ ማመንታት የሐጢያቶችን ስርየት መቀበል አለባችሁ (ዘፍጥረት 7፡1-5) 
12. ወደ መርከቡ ውስጥ መግባት አለባችሁ (ዘፍጥረት 7፡1-5) 
13. እግዚአብሄር ለእኛ ያለው ዕቅድና ልብ (ዘፍጥረት 8፡20-21) 
14. በእምነት ሕይወታችን ውስጥ ስምንት ወቅቶች አሉ (ዘፍጥረት 8፡22) 
 
በአንድ ወቅት በብዙዎች ትልቅ ክብር የተሰጠው አንድ መጋቢ ነበር፡፡ ይህ መጋቢ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢየሱስ የመስቀል ላይ ደም ባመነ ጊዜ ባለፉት ሐጢያቶቹ ለጎዳው ለእያንዳንዱ ሰው ካሳ በመስጠት የታወቀ ነበር፡፡ ጠለቅ ባለ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ዕውቀቱና የመፈወስ ሐይሉም እንደዚሁ የታወቀ ነበር፡፡ ነገር ግን እንደ አለመታደል ሆኖ ይህ መጋቢ መጽሐፍ ቅዱስ የተናገረለትን የውሃውንና የመንፈሱን እውነተኛ ወንጌል አላወቀም፡፡ በዚህም እርሱ በእግዚአብሄር ዓይኖች ከንቱ ነው፡፡ 
ታዲያ በዛሬዎቹ ክርስቲያኖች መካከል ይህ የተምታታ እምነት ያላቸው እነማን ናቸው? እነርሱ የጌታ ደቀ መዛሙርት ከሰበኩት የውሃና የመንፈስ ወንጌል ይልቅ በመስቀሉ ደም ብቻ የሚያምኑ ሰዎች ናቸው፡፡ በእነዚህ ተቋማዊ ክርስቲያኖች የተሰበከው ወንጌል የሚናገረው ኢየሱስ በመስቀል ላይ ስላፈሰሰው ደም ነው፡፡ ይህ ሐሰተኛ ወንጌል በክርስትና ላይ ትልቅ ጉዳት በማምጣት በርካታ ምዕመናኖችን የሥነ ምግባርና የራስ ጽድቅ ተገዥዎች በማድረግና ግብዛዊ የሐይማኖት ተለማማጆች ወደ መሆን ዝቅ አድርጎ ለውጦዋቸዋል፡፡ 
ዛሬም እንኳን ከእነዚህ ክርስቲያኖች ተብዬዎች ብዙዎች አሉ፡፡ ስለዚህ የዛሬው ክርስትና በትልቅ ግራ መጋባት ተጋርዶዋል፡፡ ጌታ በዚህ ዘመንና ጊዜ እንድንይዘው የሚፈልገው ቃል ይህንን የውሃና የመንፈስ ወንጌል ነው፡፡ እውነተኛውን እምነት የሚይዙት ይህንን የውሃና የመንፈስ ወንጌል የሚያምኑና የሚሰብኩ ብቻ ናቸው፡፡ ለዚህ ምክንያቱ እነዚህ ክርስቲያኖች ሐጢያት አልባ መሆናቸው ብቻ ሳይሆን የሌሎችን ሰዎች ሐጢያቶች የመደምሰስንም ሥራ መሥራት የሚችሉ መሆናቸው ነው፡፡
Mais
Livros Impressos Grátis
Ponha o Livro no Carrinho.
The New Life Mission

Participe da nossa pesquisa

Como você ficou sabendo sobre nós?