Search

GRÁTIS: LIVROS IMPRESSOS,
eBOOK E AUDIO-BOOKS

O Apocalipse.

Amárico 67

በልባችሁ ውስጥ ግራ መጋባትና ባዶነት ካለ የእውነትን ብርሃን ፈልጉ (I)

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928261055 | Páginas 349

Baixe eBooks e audiolivros GRÁTIS

Escolha seu formato de arquivo preferido e faça o download com segurança em seu dispositivo móvel, PC ou tablet para ler e ouvir as coleções de sermões a qualquer hora e em qualquer lugar. Todos os eBooks e audiolivros são totalmente gratuitos.

Você pode ouvir o audiolivro através do player abaixo. 🔻
Tenha um livro em brochura
Compre um livro em brochura na Amazon
የማውጫ ሰሌዳ
 
መቅድም 
1. ጌታ ከሐጢያቶች የሚያድነው ማንን ነው? (ሉቃስ 23፡32-43) 
2. የክርስቶስ ሙሽሪቶች መሆን የምንችለው እንዴት ነው? (ዮሐንስ 2፡1-11) 
3. የተለገሰን ደህንነት ከዓለማዊ ሐይማኖት ጋር ምንም የሚያገናኘው ነገር የለም (ዮሐንስ 4፡19-26) 
4. የተሰቀለው ኢየሱስ በሰው ዘር ሊታዘንለት አይገባውም (ሉቃስ 23፡26-31) 
5. የሰው ዘር ብቸኛው ተስፋ የተቀደሰው ዘር ነው (ኢሳይያስ 6፡1-13) 
6. ጌታ በጭራሽ ዳግመኛ እንዳንጠማ የሕይወትን ውሃ ሰጥቶናል (ዮሐንስ 4፡4-14) 
7. ልክ እንደ ደረቁ አጥንቶች በነበርን ጊዜ እግዚአብሔር ሕያው እስትንፋስን ተነፈሰብንና ወደ ሕይወት መለሰን (ሕዝቅኤል 37፡ 1-14) 
 
ይህ መጽሐፍ ዘግይቶ በተከሰተው ጥንታዊ ታሪክ ውስጥ የተፈጠረው የኒቅያውያን የሐይማኖት መግለጫ ምን ያህል በዛሬው ክርስትና ውስጥ መጥፎ ተጽዕኖ እንዳሳደረ ያብራራል፡፡
በዚህ ዘመን ዳግመኛ የመወለድን እውነት ለመገናኘት ጥቂት ጨምራችሁ ማጥናት አለባችሁ፡፡ እስከ አሁን ድረስ ስላመናችሁበትም የእምነት መግለጫ ይበልጥ በጥልቀት ማጥናት ያስፈልጋችኋል፡፡
አሁን ከኒቅያውያን የሐይማኖት መግለጫ ውስጥ የተገደፈውንና በአጥማቂው ዮሐንስ በኩል የሆነውን የኢየሱስ ጥምቀት ትርጉም ማወቅ አለባችሁ፡፡ በመሆኑም ይህ በልባችሁ ውስጥ እውነተኛ ደስታን ለመቀበል ዕድል ሊሆን ይገባል፡፡
አሁን ኢየሱስ በተቀበለው ጥምቀት ውስጥ ያለውን የውሃና የመንፈስ ወንጌል እውነተኛ ዋጋ ትገነዘባላችሁ፡፡ ኢየሱስ ከአጥማቂው ዮሐንስ የተቀበለው ጥምቀት ቃል ምን ያህል በነፍሳችሁ ላይ ተጽዕኖ እንደሳደረ ይበልጥ በጥልቀትና በግልጥ ወደ ማወቅ ትመጡና በእምነት ለእግዚአብሄር ክብርን ትሰጣላችሁ፡፡
Mais
Livros Impressos Grátis
Ponha o Livro no Carrinho.
The New Life Mission

Participe da nossa pesquisa

Como você ficou sabendo sobre nós?