Search

GRÁTIS: LIVROS IMPRESSOS,
eBOOK E AUDIO-BOOKS

O Evangelho da Água e do Espírito.

Amárico 2

ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል ተመለሱ

Rev. Paul C. Jong | ISBN 8983147881 | Páginas 327

Baixe eBooks e audiolivros GRÁTIS

Escolha seu formato de arquivo preferido e faça o download com segurança em seu dispositivo móvel, PC ou tablet para ler e ouvir as coleções de sermões a qualquer hora e em qualquer lugar. Todos os eBooks e audiolivros são totalmente gratuitos.

Você pode ouvir o audiolivro através do player abaixo. 🔻
Tenha um livro em brochura
Compre um livro em brochura na Amazon
ማውጫ 

መቅድም
1. እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም (ዮሐንስ 3፡1-6) 
2. በክርስትና ውስጥ ያሉ አስመሳይ ክርስቲያኖችና መናፍቃን (ኢሳይያስ 28፡13-14) 
3. እውነተኛው መንፈሳዊ ግርዘት (ዘጸአት 12፡43-49) 
4. እውነተኛና ትክክለኛ የሐጢያት ኑዛዜ እንዴት እንደሚደረግ (1ኛ ዮሐንስ 1፡9) 
5. አስቀድሞ በመወሰንና በመለኮት ምርጫ ጽንሰ ሐሳብ ውስጥ ያለው ስህተት (ሮሜ 8፡28-30) 
6. የተለወጠው ክህነት (ዕብራውያን 7፡1-28) 
7. የኢየሱስ ጥምቀት ለቤዛነት አስፈላጊ የሆነ ሒደት ነው (ማቴዎስ 3፡13-17) 
8. የአብን ፈቃድ በእምነት እንፈጽም (ማቴዎስ 7፡21-23) 
 
 
ወደ ውሃውና መንፈሱ ወንጌል እንመለስ፡፡ ቲዎሎጂና የእምነት ትምህርቶች በራሳቸው ሊያድኑን አይችሉም፤ ነገር ግን ብዙ ክርስቲያኖች አሁንም ድረስ እነርሱን ይከተላሉ፡፡ በዚህ የተነሳም ገና ዳግም አልተወለዱም፡፡ ይህ መጽሐፍ ቲዎሎጂና የእምነት ትምህርቶች ምን አይነት ስህተቶችን እንደሰሩና እጅግ ተገቢ በሆነ መንገድም እንዴት በኢየሱስ እንደምታምኑ በግልጽ ይነግራችኋል፡፡
Mais
Livros Impressos Grátis
Ponha o Livro no Carrinho.
Reprodutor de audiolivros

Resenhas de livros por leitores

  • እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም ምንድነው?
    Daniel Tesfaye, Ethiopia

    እውነተኛው ዳግም የመወለድ ወንጌል ትርጉም ምንድነው?
    ኢየሱስ የእስራኤል መምህር ለነበረው ለኒቆዲሞስ " እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።" ብሏል።(የዮሐንስ ወንጌል 3:5)
    እግዚአብሔር የሰው ዘርን በሙሉ በክርስቶስ ለማዳን ዓለሙን እንዲሁ ወዷል (ዮሐንስ3:16) እግዚአብሔር እንዴት እንደወደደን ያለማያውቅና ያለማመን እንጂ በእግዚአብሔር ያልተወደደ ሰው የለም።
    የእግዚአብሔርን ፍቅር በትክክል ባለማወቅ ምክንያት የብዙዎች ክርስትና የማስመሰል ሕይወት ሆኗል። ይህ አሳዛኝ ነው! አስመሳይ ክርስቲያን ወይም መናፍቅ ላለመሆን በክርስቶስ ጥምቀትና ሞት የተደረገልንን የልብ ግርዛት መቀበል አለብን።
    እውነተኛ የልብ መገረዝ የምናገኘው ደግሞ ኃጢአቶቻችንን በትክክል ተረድተን (ማርቆስ 7:21-23) በእግዚአብሔር ፊት መናዘዝ ስንችል ነው። እውነተኛ ኑዛዜ ተፈጥሮአዊ ማንነትን የክፉ ዘሮች መሆናችንን ለእግዚአብሔር መንገር ነው።
    ከዚያም በሙሉ ልባችን
    እግዚአብሔር በኢየሱስ ክርስቶስ ጥምቀት የእድሜ ዘመን ኃጢአቶቻችንን ከእኛ ላይ ቆርጦ እንደወሰደውና ኢየሱስ በመስቀል ጠርቆ እንዳስወገደው ማመን ይገባናል።
    የኢየሱስን ዘላለማዊ ክህነት እና ቤዛነቱን በማመን የእግዚአብሔርን ፈቃድ ልናደርግ ይገባል።

    Mais

Livros relacionados a esse título

The New Life Mission

Participe da nossa pesquisa

Como você ficou sabendo sobre nós?