Search

GRÁTIS: LIVROS IMPRESSOS,
eBOOK E AUDIO-BOOKS

Gênesis.

Amárico 23

በዘፍጥረት ላይ የተሰጡ ስብከቶች (Ⅱ) - የሰው ውድቀት እና የእግዚአብሄር ፍጹም ደህንነት

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928231218 | Páginas 309

Baixe eBooks e audiolivros GRÁTIS

Escolha seu formato de arquivo preferido e faça o download com segurança em seu dispositivo móvel, PC ou tablet para ler e ouvir as coleções de sermões a qualquer hora e em qualquer lugar. Todos os eBooks e audiolivros são totalmente gratuitos.

Você pode ouvir o audiolivro através do player abaixo. 🔻
Tenha um livro em brochura
Compre um livro em brochura na Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 

ምዕራፍ 2
1. እግዚአብሄር የሰጠን በረከቶች (ዘፍጥረት 2፡1-3) 
2. የሰው ዘር አስተሳሰቦች ልክ እንደ ጉም ናቸው (ዘፍጥረት 2፡4-6) 
3. ሙሽራችንን ኢየሱስ ክርስቶስን አግኝተነዋል (ዘፍጥረት 2፡21-25) 

ምዕራፍ 3
1. ምንም ያህል ብዙ ሰዎች ቢክዱትም እውነት አይለወጥም (ዘፍጥረት 3፡1-4) 
2. ሐጢያት ወደዚህ ዓለም ገባ (ዘፍጥረት 3፡1-6) 
3. እምነታችንን መመስረት የሚገባን የት ላይ ነው? (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
4. በእግዚአብሄር የሚያምን እምነት ያለው ሐይል (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
5. ሰይጣንን ማሸነፍ የምንችለው በእውነተኛ እምነት ብቻ ነው (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
6. በእውነተኛው ወንጌል በማመን የሰይጣንን ሴራ ማሸነፍ አለብን (ዘፍጥረት 3፡1-7) 
7. ሁሌም የእግዚአብሄርን ጥቅም ብቻ ፈልጉ (ዘፍጥረት 3፡1-24) 
8. በእውነተኛው ወንጌል በማመን ሐጢያቶቻችን ነጽተዋል (ዘፍጥረት 3፡8-10) 
9. በመንፈስ ቅዱስ መሻቶች መሠረት ልንኖር ይገባናል (ዘፍጥረት 3፡8-17) 
10. እውነተኛው በጎ ነገርና እውነተኛው ክፉ ነገር ምንድነው? (ዘፍጥረት 3፡10-24) 
11. የእግዚአብሄር ችሮታ (ዘፍጥረት 3፡13-24) 
12. ልንኖር የሚገባን ለማነው? (ዘፍጥረት 3፡17-21) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Mais
The New Life Mission

Participe da nossa pesquisa

Como você ficou sabendo sobre nós?