Search

БЕСПЛАТНЫЕ ПЕЧАТНЫЕ,
ЭЛЕКТРОННЫЕ И АУДИОКНИГИ

Иисус Христос и Иоанн Креститель

Арабский 21

በአራቱ ወንጌላት ውስጥ በተመዘገበው በኢየሱስ አገልግሎትና በአጥማቂው ዮሐንስ አገልግሎት መካከል ያለው ዝምድና

Rev. Paul C. Jong | ISBN 9788928200412 | Страницы 379

Скачайте электронные книги и аудиокниги БЕСПЛАТНО

Выберите предпочтительный формат файла и безопасно загрузите на мобильное устройство, ПК или планшет, чтобы читать и слушать коллекции проповедей в любое время и в любом месте. Все электронные книги и аудиокниги совершенно бесплатны.

Вы можете прослушать аудиокнигу через плеер ниже. 🔻
Приобретите печатную книгу
Купите печатную книгу на Amazon
የማውጫ ሰሌዳ 
 
መቅድም 
1. የአጥማቂውን ዮሐንስን አገልግሎት ማወቅና ማመን አለባችሁ (ማርቆስ 1፡1-2) 
2. አጥማቂው ዮሐንስ ያልተሳካለት ሰው አልነበረም (ማቴዎስ 11፡1-14) 
3. በጽድቅ መንገድ የመጣው አጥማቂው ዮሐንስ (ማቴዎስ 17፡1-13) 
4. የአጥማቂውን ዮሐንስን አገልግሎት ተመልከቱት! (ሉቃስ 1፡17-23) 
5. በእግዚአብሄር ክብር ከልብ እንደሰት (ዮሐንስ 1፡1-14) 
6. የሁለቱን የእግዚአብሄር ባሮች አገልግሎቶች ታውቃላችሁን? (ዮሐንስ 1፡30-36) 
7. ኢየሱስ ለምን መጠመቅ አስፈለገው? (ዮሐንስ 3፡22-36) 
8. እውነተኛውን ወንጌልና የኢየሱስን የጽድቅ ምግባር አሰራጩ (ማቴዎስ 3፡1-17) 
9. በአጥማቂው ዮሐንስ ሥራና ለሐጢያታችን ስርየት በሆነው ወንጌል መካከል ያለው ዝምድና (ማቴዎስ 21፡32) 
10. ሐጢያቶቻችሁን ለመደምሰስ የመጣው ኢየሱስ (ማቴዎስ 3፡13-17) 
11. ‹‹እነሆ መልዕክተኛዬን እልካለሁ›› (ማርቆስ 1፡1-5 
12. አጥማቂውን ዮሐንስን በማስተዋል ኢየሱስን እንመን (ሉቃስ 1፡1-17) 
 
ሐይል የሌለን ብንሆንም የእግዚአብሄር ቃል ሐይል ስላለው ቃሉ ምድር ላይ ሲወድቅ ያለ ችግር ፍሬ ያፈራል፡፡ በተጨማሪም የእግዚአብሄር ቃል ሕያው ስለሆነ ዛሬም፤ ነገም፤ ለዘላለምም የማይለወጥ መሆኑን ራሳችን ማየት እንችላለን፡፡ የእግዚአብሄር ቃል እንደ ሰው ቃሎች ስላይደለ ፈጽሞ አይለወጥም፡፡ ሁሌም የታመነ ነው፡፡ እግዚአብሄር ሲናገር በቃሎቹ መሰረት በትክክል ይፈጸማል፡፡ የእግዚአብሄር ቃል ስልጣን ስላለው እግዚአብሄር ‹‹ብርሃን ይሁን›› ሲል ብርሃን ሆነ፡፡ ‹‹ታላላቅ ብርሃናትና ታናናሽ ብርሃናት ይሁኑ›› ሲል ባዘዘው መሰረት ተፈጸመ፡፡
Читать ещё
Бесплатная печатная книга
Добавить книги в корзину.

Книги, похожие на эту

The New Life Mission

Пройдите наш опрос

Как вы узнали о нас?